Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የገጠማትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ ባለፈው በጀት ዓመት የተሰራው ስራ ውጤታማ ነበር – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የገጠማትን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በባለፈው በጀት ዓመት የተሰራው ስራ ውጤታማ እንደነበር የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የበጀት ዓመቱን የስራ ሂደት ግምገማ በማጠናቀቅ የ2015…

በጋምቤላ ክልል በ2014 ዓ.ም በገበያ ተኮር የግብርና ምርቶች ልማትና በገቢ አሰባሰብ ላይ የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በበጀት ዓመቱ በገበያ ተኮር የግብርና ምርቶች ልማትና በገቢ አሰባሰብ ላይ የተሻለ አፈፃፀም መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ፡፡ የጋምቤላ ክልልምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 1ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ…

በዶ/ር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልዑክ በደቡብ ጎንደር ዞን የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ልዑክ በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራና ሊቦከምከም ወረዳዎች የጎርፍ አደጋ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራትን ጎበኘ። የአማራ ክልል…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት ከ5 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ለሁለት ቀናት መደበኛ ጉባኤውን ያካሄደው የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለ2015 በጀት አመት 5 ቢሊየን 138 ሚሊየን ብር በጀት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። ምክር ቤቱ በ1ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤው የድሬዳዋ መተዳደሪያ ቻርተር ለማሻሻል…

አቶ ደመቀ ከአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ኅብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶክተር አኔት ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ ደመቀ በውይይታቸው ኢትዮጵያ ለተጀመረው የሰላም ሂደት ያላትን ቁርጠኝነት አጽንዖት…

በነገው ዕለት በመዲናዋ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መርሐ ግብር እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት የጁምዓህ ሰላትን ተከትሎ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መረሐ ግብር እንደሚከናወን የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አስታውቋል።   በትላንትናው ዕለት በሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣ ወ/ሮ መዓዛ እና ዶ/ር ኤርጎጌ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞቻቸው…