Fana: At a Speed of Life!

ከመስከረም የመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ የወቅቱ ዝናብ እየቀነሰ ይሄዳል – ኢኒስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ ዝናብ በብዙ የሀገሪቱ ክፍሎች ከመስከረም የመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ እየቀነሰ እንደሚሄድ የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢኒስቲትዩቱ የወቅቱ ዝናብ ሰጭ የሚቲዮሮሎጂ ገጽታዎች ከመስከረም ከመጀመሪያው አሥር ቀናት ጀምሮ…

ሊዝ ትረስ ቀጣይ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዝ ትረስ አዲሷ ቀጣይ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ተረጋገጠ። በሀገሪቱ ፓርላማ አብላጫ መቀመጫ ያለው ወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ አድርጎ መምረጡን ተከትሎ ነው ቀጣይዋ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው የተረጋገጠው። ትረስ ተፎካካሪያቸው…

በሱዳን “የአፍሪካ ሕዝቦች የወዳጅነት ቀን” ፌስቲቫል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአፍሪካ ህዝቦች የወዳጅነት ቀን” ፌስቲቫል በሱዳን ዓለምአቀፍ የወዳጅነት ምክር ቤት ተዘጋጅቷል፡፡ በፌስቲቫሉ ተቀማጭነታቸዉን ካርቱም ያደረጉ የአፍሪካ ሀገራት ኤምባሲዎችና ዜጎቻቸው መሳተፋቸው ተገልጿል፡፡ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና…

ባራክ ኦባማ የ“ኤሚ`ን አዋርድ” አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)44ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በቴሌቪዥኑ ዘርፍ ተሳትፏቸው ባሳዩት ልኅቀት የ “ኤሚ`ን አዋርድ” አሸናፊ ሆኑ፡፡ ባራክ ኦባማ ሽልማቱን ያገኙት በኔትፍሊክስ ዘጋቢ ፊልም ላይ ባሳዩት “አስደናቂ” አተራረክ ነው ተብሏል፡፡ አሸናፊ…

በአፋር ክልል አምሥት ወረዳዎች የጎርፍ አደጋን የመከላከል ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አምሥት ወረዳዎች የጎርፍ አደጋ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ የቅድመ መከላከል ሥራ እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ገለጸ፡፡ በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ ከወዲሁ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ…

የኬንያ ፍርድ ቤት የራይላ ኦዲንጋን ክስ ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተሸንፈው የነበሩት እና ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት የወሰዱት ራይላ ኢዲንጋ ያቀረቡትን ክስ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውድቅ አደረገ። በዚህም መሰረት ቀደም ብሎ በሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን አሸናፊ የተባሉት ዊሊያም ሩቶ…

በመዲናዋ ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ለመከላከያ ሰራዊት የስንቅ ዝግጅት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው፡፡   በየካ፣ ጉለሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተሞች በሁሉም ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ደጀን…

ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ኮሚሽኑ ከነሐሴ 20 እስከ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 73 ነጥብ 4 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እና 7…

ህወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ሁሉን አቀፍ ግፍ የሚያሳይ የጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ባላፉት አራት አስርት ዓመታት በአማራ ሕዝብ ላይ የፈጸመውን ሁሉን አቀፍ ግፍ የሚያሳይ የጥናት ውጤት በመጽሃፍ መልክ ለህዝብ ይፋ ሆነ።   በምረቃ መርሐ ግሩ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ር ዕሰ መስተዳድር ዶክተር…

ህወሓት የጀመረውን ጦርነት ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ ከወጣቶች ከፍተኛ ርብርብ ይጠበቃል- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት የጀመረውን ጦርነት እንደትናንቱ ሁሉ ለአንድና ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸነፍ በሚደረገው ርብርብ ወጣቶች የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጋምቤላ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች…