በሶማሌ ክልል ለ2015 በጀት አመት የታቀዱ የልማት እቅዶች እንዲሳኩ በየደረጃው ያለው አመራር የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት ለ12 ቀናት በጅግጅጋ ከተማ ሲያካሂድ የነበረውን የ2014 ዓ.ም የመንግሥት ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ዛሬ ከቀትር በኋላ አጠናቀቀ።
ግምገማው በክልል፣ በዞንና…