የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለደቡብ ምዕራብ ክልል ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለተለያየ አገልግሎት የሚውል ከ53 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን አመራሮች እና ሠራተኞች በደቡብ ምዕራብ…