Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተገነቡ ሕንፃዎችን ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ለሚኖሩ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የተገነባውን “80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ፕሮጀክት” ለአካባቢው አቅመ ደካማ ነዋሪዎች በዕጣ አስተላልፈዋል፡፡ ሕንፃዎቹ ለነዋሪዎቹ የተላለፉት…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ፉክክር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር የድምጽ አሰጣጥ ሂደት የሀገሪቱ የቀድሞ የገንዘብ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ ማግኘታቸው ተገለጸ፡፡ የድምጽ ቆጠራው ውጤት እንዳመላከተው ሱናክ 88 ድምፅ…

በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ ቡድኑን ማዳከም ተችሏል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ ቡድኑን ማዳከም መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በሰጡት መግለጫ ÷መንግስት ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጅት በአሸባሪው ሸኔ ላይ…

በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለቀጣይ 20 ዓመታት የሚያገለግል አዲስ ክልላዊ የከተሞች ፕላን ዝግጅት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከዩኤን ሃቢታት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል በሚተገበረው አዲስ ፕላን ላይ ውይይት እያካሄደ ነው።…

ተወዳዳሪ የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር እየተሠራ ነው – የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲጂታሉ ዓለም ውስጥ ተወዳዳሪ የሚሆን የዲጂታል ክህሎት ያለው ዜጋ ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከተባበሩት መንግስታት የካፒታል ልማት ፈንድ ጋር በመተባበር በዲጂታል ክህሎት…

በመዲናዋ የፈጣን አውቶቡስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥባቸው መስመሮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ፈጣን የአውቶቡስ ትራንስፖርት አገልግሎት ለመሥጠት ዝግጅት መጀመሩን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው በመሪ ዕቅዱ የማኅበረሰቡን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ ፈጣን ፣ አስተማማኝ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ ተደራሽ፣ ወጪ ቆጣቢ እና…

በደቡብ ክልል አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ወደ ትግበራ ለማስገባት የተሠራው ሥራ ውጤታማ መሆኑን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱን ስርዓተ ትምህርት ወደ ሙሉ ትግበራ ለማስገባት በተሠሩ ሥራዎች ውጤታማ ለውጥ መታየቱን የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ የአዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ተግባራትን…

በታንዛኒያ ምንነቱ ባልታወቀ ህመም ሶስት ሰዎች ለኅልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህመሙ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ድካም እና ነስር እንደሚስከትል የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። እስካሁን በህመሙ ሳቢያ በደቡብ ምስራቅ ታንዛኒያ ሶስት ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ 10 ሰዎች መታመማቸውም ነው የተገለጸው። ምልክቶቹ እንደ ኢቦላ…

ከተለያዩ የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ 12 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ከተለያዩ የአፍሪካና መካከለኛው ምስራቅ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ 12 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ…