ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለመጠቀም ተዘጋጅተናል – የሳዑዲ የግብርናና የእንስሳት አቅርቦት ድርጅት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለመጠቀም በግብርና ባለሙያዎች ጥናት መሰረት ወደ ኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ተዘጋጅተናል ሲሉ የሳዑዲ ዓረቢያ የግብርናና የእንስሳት አቅርቦት ድርጅት ዋና መምሪያ ኃላፊ ኢንጅነር ሱለይማን አብዱራህማን አሩመይሒ…