Fana: At a Speed of Life!

127 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ቀናት 127 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሐምሌ 21 እስከ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ዘመቻ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 14 ሰዎችንም…

አቶ አወል አርባ የአዋሽ ወንዝ ሙላት ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ ለመከላከል እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በአዋሽ ወንዝ መሙላት ሳቢያ ሊከሰት የሚችልን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል በአይሳኢታ ወረዳ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎበኙ፡፡   አቶ አወል አርባ የአዋሽ ወንዝ በየዓመቱ ከመጠን…

ጥራጥሬ እና የሱፍ ዘይት የጫኑ አራት መርከቦች ከዩክሬን ተንቀሳቀሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የንግድ ሸቀጦችን የጫኑ አራት መርከቦች በዛሬው እለት ከዩክሬን መንቀሳቀሳቸው ተሰማ። መርከቦቹ ከኦዴሳ እና ቾርኖሞርስክ ወደቦች የተነሱ ሲሆን፥ በቦስፎረስ የባሕር ወሽመጥ ጉዟቸውን ያደርጋሉ ተብሏል። ከአራቱ መርከቦች ውስጥ ሁለቱ…

በአዲስ አበባ ከታሪፍ ጋር በተያያዘ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች መንግስት ባወጣው ታሪፍ ብቻ ህብረተሰቡን በሚያገለግሉበት አግባብ ዙሪያ ምክክር ተደርጓል፡፡ ምክክሩ የተደረገው በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር…

የአሸባሪው ሸኔ የደቡብ ዞን ምክትል ሀላፊ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ሸኔ የደቡብ ዞን ምክትል ሀላፊ የሚል ሀላፊነት የተሰጠው ተጠርጣሪ በቤት መኪና ወደ መሀል ሀገር ሲጓዝ በቦረና ዞን ሞያሌ ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ገለጸ፡፡ የመምሪያው ኮሙኒኬሽን ረዳት ዲቪዥን…

ሠራዊቱ በህዳሴ ግድብ የግዳጅ ቀጣና ሰላም ለማረጋገጥ እየሠራ እንደሚገኝ የሜካናይዝድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በታላቁ ህዳሴ ግድብ የግዳጅ ቀጣና ሰላም ለማረጋገጥ ቀን ከሌት ግዳጁን እየተወጣ እንደሚገኝ የሜካናይዝድ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ ተናግረዋል። ምክትል አዛዡ እንደገለጹት ሜካናይዝዱ ሰፋፊ ግዳጆችን በመፈጸም…

የሐረሪ ክልል በተለያየ ምክንያት ከህዝብ የሚጠብቅባቸውን አገልግሎት መስጠት ባልቻሉ አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል በተለያየ ምክንያት ከህዝብ የሚጠብቅባቸውን አገልግሎት መስጠት ባልቻሉ አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል፡፡ ክልሉ በመንግስትና በህዝብ መካከል ያለው መሰረታዊ ግንኙነት የአገልጋይና የተገልጋይ ግንኙነት መሆኑን…

ልማት ባንክ በተጠናቀቀው በጀት አመት 11 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ከሰጠው ብድር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተጠናቀቀው 2014 በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሰጠው ብድር መሰብሰብ መቻሉን ገለፀ። ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃን ወደ 17 በመቶ ማውረድ መቻሉንም አስታውቋል።…

የሶማሊያ ፓርላማ 26 የካቢኔ አባላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ከተሾሙ 40 ቀናት ያህል ያስቆጠሩት ሀምዛ አብዲ ባሬ ያቀረቧቸውን 26 የካቢኔ አባላት ሹመት የሀገሪቱ ፓርላማ አጽድቋል። ካቢኔው የአልሸባብ የቀድሞ ምክትል መሪ ሙክታር ሮቦው አቡ ማንሱርንም…

4ኛው ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዩንቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ሰልጣኞች ሲሰጥ ነበረው ስልጠና ተጠናቋል፡፡ በ4ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም በጎነት ለአብሮነት…