የሀገር ውስጥ ዜና ኡጋንዳ ስዋሂሊኛ የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ወሰነች ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡጋንዳ ስዋሂሊኛ የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ወሰነች፡፡ የኡጋንዳ ካቢኔ ስዋሂሊኛ ቋንቋ ከስራ ቋንቋነት ባለፈ በአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥም ውሳኔ አሳልፏል። ስዋሂሊኛ ቋንቋ በኬንያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር ተወያዩ Alemayehu Geremew Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጽሕፈት ቤታቸው ከወጣቶቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በሚሄዱበት ሁሉ አንድነትን እንዲሰብኩና በጎ እንዲሰሩ አሳስበዋቸዋል። ወሰን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰራዊቱ በአንድ እጁ የኢትዮጵያን ጠላቶች እየተዋጋ በሌላ እጁ ለትውልድ አሻራውን እያኖረ ነው – ሌ/ ጀኔራል ይልማ መርዳሳ Melaku Gedif Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰራዊቱ በአንድ እጁ የኢትዮጵያን ጠላቶች እየተዋጋ በሌላ እጁ ችግኝ እየተከለ ለትውልድ አሻራውን ያኖራል ሲሉ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓርላማው ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ልዩ ስብሰባ በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ Melaku Gedif Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛው ልዩ ስብሰባ፤ በወቅታዊ የፀጥታ እና በንጹሐን ዜጎች ጉዳይ ላይ ተወያይቶ የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ፡፡ የዕለቱን መርሐ-ግብር በግፍ ለተጨፈጨፉት ዜጎች የአንድ ደቂቃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮይካ ለጤና ሚኒስቴር 31 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) ለጤና ሚኒስቴር 31 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ኮይካ ባደረገው የገንዘብ ድጋፍ በዩኒሴፍ የተገዙት የህክምና ቁሳቁሶቹ የእናቶችና የጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ እና ጤናቸው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቦሪስ ጆንሰንን አመራር በመቃወም ሁለት የእንግሊዝ ሚኒስትሮች ሥራቸውን ለቀቁ Mikias Ayele Jul 6, 2022 0 የቦሪስ ጆንሰንን አመራር በመቃወም ሁለት የእንግሊዝ ሚኒስትሮች ሥራቸውን ለቀቁ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታኒያ ጤና ሚኒስትር ሳጂድ ጃቪድ እና የፋይናንስ ሚኒስትሩ ሪሺ ሱናክ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን አመራር በመቃወም ሥራቸውን በፈቃዳቸው ለቀዋል። ሳጂድ…
የዜና ቪዲዮዎች ከጥሬ ገንዘብ ጉድለት እስከ ህግን ያልጠበቁ ግዢዎች Amare Asrat Jul 6, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=omR_k17URnU
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ከሚሽን ለ3 የግብርና ምርቶች እውቅና ሰጠ Mikias Ayele Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ከሚሽን ለአርባ ምንጭ ሙዝ፣ ለአዊ ድንች እና ለጨንቻ አፕል ምርቶች የመለያ እውቅና ሰጥቷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የግብርና ምርቶቹ በአገር አቀፍ ገበያ በስፋት ተደራሽ የመሆን ትልቅ አቅም ያላቸው መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ይሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በሀላባ ዞን የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው Shambel Mihret Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሀላባ ዞን ከ 94 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው፡፡ ከተመረቁ የልማት ፕሮጀክቶች መካከል አራት የጤና ተቋማትን ጨምሮ የአስተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ክልሎች ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው፡፡ የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት እንደገለጹት÷ በክልሉ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና…