በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጄክቶች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ አካባቢዎች ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጄክቶች ተመረቁ፡፡
በቡራዩ ከተማ በ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ከተገነቡ 105 ፕሮጄክቶች ውስጥ 75 ፕሮጄክቶች…