Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር መሳይ ሃይሉ ከዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ ከዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ቦውሬማ ሳምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና በዓለም ጤና ድርጅት መካከል…

በአውሮፓ የዘለቀው የጋዝ አቅርቦት ቀውስ ከ“ድጡ” ወደ “ማጡ” እየሄደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ የዘለቀው የኃይል አቅርቦት ቀውስ ከመሻሻል ይልቅ ከ”ድጡ” ወደ “ማጡ” እየሄደ መሆኑን የአሜሪካን ባንክ ጠቅሶ አንድ ግብይት ላይ መረጃዎችን የሚያወጣ ድረ-ገጽ አስነብቧል፡፡ የሩሲያ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦዎች በመበላሸታቸው ምክንያት…

ለ11 ሆስፒታሎች ከ9 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የላቦራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሃዮ ስቴት ግሎባል ዋን ሄልዝ ፕሮግራም በአማራና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው 11 ሆስፒታሎች ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የላቦራቶሪ መሳሪያዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ…

ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ የመከላከያ ሚኒስቴርን በመወከል በቀጠናው ፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ላይ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ጄኔራሉ መኮንኑ ሶማሊላንድ ሃርጌሳ ኢጋል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ÷…

የምክክር ሂደቱ በሥኬት እንዲጠናቀቅ የንግዱ ማኅበረሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያውያን የምክክር ሂደት ያለማንም የውጭ ጣልቃ ገብነት በሥኬት እንዲጠናቀቅ የንግዱ ማኅበረሰብ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርግ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ÷ ባለፉት አምሥት ወራት ኮሚሽኑ…

ለሕግ ታራሚዎች ተገቢውን አያያዝ እና የፍትሕ አገልግሎት ማቅረብ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕግ ታራሚዎች በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ተገቢው አያያዝ ማግኘት እንዳለባቸው እና በቆይታቸውም ፍትሕ አግኝተው ታንጸው እንዲወጡ መሥራት እንደሚገባ የፍትሕ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ገለጹ፡፡ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ÷ በቤንሻንጉል ጉሙዝ…

የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና የቻይናው ሲ ዲ ሲ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የቻይናው የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል (ሲ ዲ ሲ) በጋራ ተባብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ተቋማቱ ባካሄዱት የኦንላይን ስብሰባ÷…

የሥኳር ሕመም ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎች ሐኪም ዘንድ ከመቅረባቸው በፊት በሥኳር ሕመም ተይዘው ሊሆን እንደሚችል በሚያሳዩት ምልክቶች ቀድመው ሊገነዘቡ ይችላሉ፡፡ በተደጋጋሚ የሽንት መምጣት፣ ውሃ ጥም፣ ክብደት መቀነስ፣ ተደጋጋሚ የርሃብ ስሜት፣ ብዥ ያለ ዕይታ፣ የእጅ ወይም የእግር…

ሚኒስቴሩ በታክስ ኦዲት 52 ነጥብ 34 ቢሊየን ብር ከምዝበራ ማዳኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2014 በጀት ዓመት  በታክስ ኦዲት 52 ነጥብ 34 ቢሊየን ብር ከምዝበራ ማዳን መቻሉን አስታወቀ፡፡ በ2014 በጀት ዓመት በተሠራው የታክስ ኦዲት አላግባብ ለመጠቀም ወይም ግብርን ለመሰወርና ለማጭበርበር ታስቦ የተሠራውን…

የተተከሉ ችግኞችን በህብረት በመንከባከብ ምቹና ተስማሚ የሆነች ኢትዮጵያን መገንባት ያስፈልጋል – ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመረውን የአረጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከግብ ለማድረስ የተተከሉ ችግኞችን በህብረት በመንከባከብ ምቹና ተስማሚ የሆነች ኢትዮጵያን መገንባት እንደሚያስፈልግ የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ገለጹ፡፡ የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን…