Fana: At a Speed of Life!

የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን የሚደግፈው የአፍሪካ ልማት ባንክ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ ማገዙን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን የሚደግፈው የአፍሪካ ልማት ባንክ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ እያገዘ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ አኪንውሚ አዴሲና በቡድን 7 ሀገራት ስብሰባ ላይ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልክታቸው…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው በተለያዩ ወሳኝ አገራዊ አጀንዳዎችና የፓርቲ ሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…

የዩክሬን ወታደሮች ስትራቴጂያዊ የሆነችውን ሲቪሮዶኔትስክ ከተማን ለሩሲያ ወታደሮች ትተው እየሸሹ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ወታደሮች በሩሲያ ሰፊ ጥቃት ሲፈፀምባት የነበረችውን ስትራቴጂያዊ ከተማ ሲቪሮዶኔትስክን ለቀው እየሸሹ ነው፡፡ የዩክሬን ወታደሮች ለሳምንታት ከዘለቀው ከባድ ጦርነት በኋላ ከተማዋን እየለቀቁ ሲሆን÷ ይህ ሩሲያ ሰፊውን የዩክሬን ምስራቃዊ ግዛት…

ጦር ሃይላችንን ለጦርነት የምናዘጋጀው ሰላምን በመጥላት ሳይሆን ሰላምን ለማረጋገጥ ነው – መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጦር ሃይላችንን ለጦርነት የምናዘጋጀው ሰላምን በመጥላት ሳይሆን ሰላምን ለማረጋገጥ ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ተወካይ እና የመከላከያ የሜካናይዝድ ማስተባበሪያ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል ዓለምእሸት ደግፌ ገለጹ። የመከላከያ…

በፌዴራል አስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የተቋማት አተገባበር ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራል አስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የተቋማት አተገባበር ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ የፍትህ ሚኒስቴር በአስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የጤና ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን አፈጻጸም ክትትል…

የኢትዮጵያ አየር ሀይል ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘’ነብሮች 2014’’ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ አየር ሀይል በበረራ ሙያ ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች አስመረቀ። በምረቃ መርሐ ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የመከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላን ጨምሮ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ የተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ እስካሁን ድረስ ከ40 ሺህ በላይ ዜጎችን መመለስ መቻሉን ይፋ አደረገ። 16 የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ያካተተው ብሔራዊ ኮሚቴ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ተግባራዊና ውጤታማ ለማድረግ 22 ባለድርሻ አካላት የተካተቱበት ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ተግባራዊና ውጤታማ ለማድረግ 22 ባለድርሻ አካላት የተካተቱበት ምክር ቤት ተቋቁሟል። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሺሰማ ገብረስላሴ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ንቅናቄው…

ጥቃት በማድረስ ተሳታፊ የሆኑ ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በደረሱ ጥቃቶች ተሳታፊ የሆኑ ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ፈቃዱ ጸጋ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በማንነት ሽፋንና…

የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርገውን ጥረት በቅርበት እንከታተላለን – ሰርጌይ ላቭሮቭ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርጉትን “አዲስ ጥምረት” በቅርበት እንደሚከታተሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጹ፡፡ ሰርጌ ላቭሮቭ ÷ “ጥምረቱ” ን አዶልፍ…