የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን የሚደግፈው የአፍሪካ ልማት ባንክ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ ማገዙን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን የሚደግፈው የአፍሪካ ልማት ባንክ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ እያገዘ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት ገለፁ።
ፕሬዚዳንቱ አኪንውሚ አዴሲና በቡድን 7 ሀገራት ስብሰባ ላይ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልክታቸው…