ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብሪክስ የከፍተኛ አመራሮች ዓለም አቀፍ የልማት ውይይት ላይ ተሳተፉ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ በተዘጋጀው የብራዚል፣ ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካን ባካተተው የብሪክስ ፕላስ የከፍተኛ አመራሮች ዓለም አቀፍ የልማት ውይይት ላይ ተሳተፉ።
ጠቅላይ…