Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ወደ ትግራይ ክልል የሚሄደውን የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቀላጠፍ የሚደረገውን ጥረት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ወደ ትግራይ ክልል የሚሄደውን የሰብአዊ ድጋፍ ለማቀላጠፍ የሚደረገውን ጥረት በአፋር ክልል ሰርዶ ኬላ ተገኝተው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አወል…

ነዋሪነታቸውን ካናዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊ ለኮምቦልቻ ሆስፒታል 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪነታቸውን በካናዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊ ለኮምቦልቻ አጠቃላይ ሆስፒታል 9 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡   ድጋፉን ያደረጉት አቶ ከበደ ሃይለማሪያም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ የህክምና…

ሚኒስቴሩ በ105 ሚሊየን ብር የተገዙ 510 ሞተር ሳይክሎችን ለክልሎች አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ105 ሚሊየን ብር የተገዙ 510 ሞተር ሳይክሎችን ለክልሎች አከፋፍሏል፡፡ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደ ርክክብ ስነ-ስርዓት ላይ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት በ2ኛ ዙር ያሰባሰባቸውን ከ10 ሺህ በላይ መጻሕፍት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት በሁለተኛ ዙር ያሰባሰባቸውን ከ10 ሺህ በላይ መጻሕፍት አስረከበ።   በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት በተከናወነው የርክክብ ስነ ስርዓት ላይ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን የዘመናት ትብብር አጠናክረው ይቀጥላሉ-ወ/ሮ ዳግማዊት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በኢትዮጵያ ከጅቡቲ አምባሳደር አብዲ መሃሙድ ኢያቤን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ወይዘሮ ዳግማዊት ኢትዮጵያና ጅቡቲ በተለያዩ ዘርፎች ለዘመናት የቆየ ጥብቅ ግንኙት ያላቸው…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ሠመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣  2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አፋር ሠመራ ገቡ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሠመራ ሱልጣን አሊሚራህ ሃንፈሬ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና…

በጅማ ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በጅማ ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ። አደጋው በጅማ ከተማ በቾ ቦሬ ቀበሌ ከምሽቱ 2:20 ሰዓት የደረሰ ሲሆን፥ በመኖሪያ ቤቶችና ግቢ ውስጥ በነበረ ተሽከርካሪና ባጃጆች ላይ ጉዳት አድርሷል። አደጋው…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት እድሳትና የዓድዋ 00 ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት እድሳትና የዓድዋ 00 ፕሮጀክቶችን ጎበኙ። ፕሮጀክቶቹን ያስጎበኙት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በጉብኝቱ ወቅት፥ “ምክር ቤቱ የመዲናዋን የለውጥ እንቅስቃሴን…