Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ከቀኑ 8፡30 አካባቢ የጭነት አይሱዙ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር…

አፍሪካውያን በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ተጠቂዎች ናቸው – ማኪ ሳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ተጠቂ መሆናቸውን የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ማኪ ሳል ገለጹ። ሊቀ መንበሩ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በወቅቱም በሩሲያና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት ንፁሃን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የሰላም ጥሪ የተቀበሉና ስልጠና የወሰዱ ኃይሎች በልማት ስራ ላይ መሰማራታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉና ስልጠና የወሰዱ ኃይሎች በተለያየ የልማት ስራ ላይ መሰማራት መጀመራቸውን የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ገልፀዋል። ፅንፈኛ አመለካከት ይዘው ሲዋጉ የነበሩት ታጣቂ ኃይሎች በመተከል ዞን የተቀናጀ…

አርጀንቲናዊው ኮከብ ካርሎስ ቴቬዝ ከእግር ኳስ ዓለም መገለሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው የእግር ኳስ ኮከብ ካርሎስ ቴቬዝ ከእግር ዓለም መገለሉን ይፋ አደረገ። የቀድሞው የማንቼስተር ዩናይትድ፣ ማንቼስተር ሲቲ እና ጁቬንቱስ ኮከብ በ38 አመቱ እግር ኳስ ማቆሙን በይፋ አስታውቋል። “በአወዛጋቢ” የእግር ኳስ…

የፋና ላምሮት የምዕራፍ 10 የፍጻሜ ተወዳዳሪዎች ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት የፋና ላምሮት የምዕራፍ 10 የስምንተኛው ሳምንት ተወዳዳሪዎች ለፍጻሜ ውድድር አለፉ፡፡ ተወዳዳሪዎቹ በሚቀጥለው ሳምንት በሚደረገው የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ለመሆን የሚፎካከሩ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከአንደኛ እስከ አራተኛ ለሚወጡት ድምጻውያን…

በሩሲያ ላይ የተጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ በአውሮፓ ህብረት እና ሩሲያ ላይ ተጨማሪ ችግር እንደሚፈጥር ተንታኞች አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ የጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ ተጨማሪ ችግር እንደሚፈጥር ተንታኞች አስጠነቀቁ። መቀመጫውን ቤልጂየም ብራሰልስ ያደረገው የባለሙያዎች ቡድን አሁን ላይ ህብረቱ የጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ ለሩሲያም ሆነ ለአውሮፓ…

 የኢትዮጵያ የማዕድን ማሳያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕድን ሚኒስቴር የሚገኘው የኢትዮጵያ የማዕድን ማሳያ (ጋለሪ) ተመርቆ ተከፍቷል። የማዕድን ማሳያው በኢትዮጵያ በርካታ ማዕድናት መገኘታቸውን የሚጠቁም እና በየትኛው አከባቢ ምን አይነት ማዕድን እንዳለ መረጃ የሚሰጥ ሲሆን÷ ከዛሬ ጀምሮ ለእይታ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፉን በጅማ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፉን በጅማ ከተማ አስመርቆ ስራ አስጀመረ። የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነቱን የተሻለ ለማድረግ በሴቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጠውን ቅርንጫፍ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የጅማ እና…

በቡታጅራ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሆስፒታል ተመርቆ ለስራ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሆስፒታል ተመርቆ ለስራ ክፍት ሆኗል፡፡ በግል ባለሀብት የተገነባው ይህ ሆስፒታል የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ እና የጤና…

በአማራ ክልል የሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የመፈጸም አቅም ማደግ እንዳለበት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በክልሉ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የመፈጸም አቅምን በማሳደግ የሕዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስበዋል።   ርዕሰ መሥተዳድሩ በደቡብ…