የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ Shambel Mihret Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ከቀኑ 8፡30 አካባቢ የጭነት አይሱዙ ተሽከርካሪ ባደረሰው አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አፍሪካውያን በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ተጠቂዎች ናቸው – ማኪ ሳል Meseret Awoke Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ተጠቂ መሆናቸውን የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ማኪ ሳል ገለጹ። ሊቀ መንበሩ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በወቅቱም በሩሲያና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት ንፁሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የሰላም ጥሪ የተቀበሉና ስልጠና የወሰዱ ኃይሎች በልማት ስራ ላይ መሰማራታቸው ተገለጸ Meseret Awoke Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉና ስልጠና የወሰዱ ኃይሎች በተለያየ የልማት ስራ ላይ መሰማራት መጀመራቸውን የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ገልፀዋል። ፅንፈኛ አመለካከት ይዘው ሲዋጉ የነበሩት ታጣቂ ኃይሎች በመተከል ዞን የተቀናጀ…
ስፓርት አርጀንቲናዊው ኮከብ ካርሎስ ቴቬዝ ከእግር ኳስ ዓለም መገለሉን አስታወቀ Shambel Mihret Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው የእግር ኳስ ኮከብ ካርሎስ ቴቬዝ ከእግር ዓለም መገለሉን ይፋ አደረገ። የቀድሞው የማንቼስተር ዩናይትድ፣ ማንቼስተር ሲቲ እና ጁቬንቱስ ኮከብ በ38 አመቱ እግር ኳስ ማቆሙን በይፋ አስታውቋል። “በአወዛጋቢ” የእግር ኳስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋና ላምሮት የምዕራፍ 10 የፍጻሜ ተወዳዳሪዎች ተለዩ Meseret Awoke Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አራት የፋና ላምሮት የምዕራፍ 10 የስምንተኛው ሳምንት ተወዳዳሪዎች ለፍጻሜ ውድድር አለፉ፡፡ ተወዳዳሪዎቹ በሚቀጥለው ሳምንት በሚደረገው የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ለመሆን የሚፎካከሩ ሲሆን፥ በአጠቃላይ ከአንደኛ እስከ አራተኛ ለሚወጡት ድምጻውያን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሩሲያ ላይ የተጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ በአውሮፓ ህብረት እና ሩሲያ ላይ ተጨማሪ ችግር እንደሚፈጥር ተንታኞች አስጠነቀቁ Shambel Mihret Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ የጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ ተጨማሪ ችግር እንደሚፈጥር ተንታኞች አስጠነቀቁ። መቀመጫውን ቤልጂየም ብራሰልስ ያደረገው የባለሙያዎች ቡድን አሁን ላይ ህብረቱ የጣለው የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ ለሩሲያም ሆነ ለአውሮፓ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የማዕድን ማሳያ ተመረቀ Shambel Mihret Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕድን ሚኒስቴር የሚገኘው የኢትዮጵያ የማዕድን ማሳያ (ጋለሪ) ተመርቆ ተከፍቷል። የማዕድን ማሳያው በኢትዮጵያ በርካታ ማዕድናት መገኘታቸውን የሚጠቁም እና በየትኛው አከባቢ ምን አይነት ማዕድን እንዳለ መረጃ የሚሰጥ ሲሆን÷ ከዛሬ ጀምሮ ለእይታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፉን በጅማ ከፈተ Meseret Awoke Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሴት ሰራተኞች ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ ቅርንጫፉን በጅማ ከተማ አስመርቆ ስራ አስጀመረ። የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነቱን የተሻለ ለማድረግ በሴቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጠውን ቅርንጫፍ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የጅማ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡታጅራ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሆስፒታል ተመርቆ ለስራ ክፍት ሆነ Meseret Awoke Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ነዋሪዎች የጤና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሆስፒታል ተመርቆ ለስራ ክፍት ሆኗል፡፡ በግል ባለሀብት የተገነባው ይህ ሆስፒታል የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ እና የጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የመፈጸም አቅም ማደግ እንዳለበት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ አሳሰቡ Melaku Gedif Jun 4, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በክልሉ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የመፈጸም አቅምን በማሳደግ የሕዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስበዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ በደቡብ…