የአፍሪካ ወጣቶች የአህጉሪቱን ችግሮች በመጋፈጥ መፍትሄያቸው ላይ ሊያተኩሩ ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ወጣቶች የአህጉሪቱን ችግሮች በመጋፈጥ መፍትሄዎቻቸው ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
የ2022 የፓን አፍሪካ ወጣቶች ስብሰባ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ…