Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የክረምት ወቅት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌ፣ የሶማሌ ክልል ሴቶችና ሕጻናት ቢሮ…

የደቡብ ምዕራብ ክልል ሕዝብን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ  

አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ተደራሽነትና የተጠቃሚውን ቁጥር ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። በደቡብ ምዕራብ ክልል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሪጅን ጽሕፈት ቤት ማቋቋሚያ መርሐ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡…

የአውሮፓ ህብረት ለአፍሪካ ቀንድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ድጋፍ ወደ 430 ሚሊየን ዩሮ ከፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአውሮፓ ህብረት ለአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የሚያደርገውን አስተዋፅኦ እንደሚያጠናክር በህብረቱ የአለም አቀፍ ግንኙነት ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ገልፀዋል፡፡ ኮሚሽነሯ በ13ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢንሼቲቭ  የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ የአውሮፓ ህብረትን…

ፓርላማው አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ወለጋ እና በሌሎች አካባቢዎች በንጹሐን ዜጐች ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ በጽኑ አወገዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ሰሞኑን በምዕራብ ወለጋ እና በሌሎች አካባቢዎችም በአሸባሪው ሸኔ እና ሌሎች መሰል ተላላኪ ጽንፈኛ ኃይሎች አማካኝነት፣ በንጹሐን ዜጐች ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ በጽኑ አውግዟል፡፡ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…

በስጋ ደዌ ምክንያት የአካል ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳሳካዋ የጤና ፋውንዴሽን እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በስጋ ደዌ ምክንያት የአካል ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ መሰረቱን በጃፓን ያደረገው ሳሳካዋ የጤና ፋውንዴሽን ዋና ዳይሬክተር…

አላስፈላጊ ክልከላዎችንና እገዳዎችን በማንሳት የማዕድን የወጪ ንግድን እናሳድጋለን – ኢ/ር ታከለ ዑማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ዑማ በጌጣጌጥና በከበሩ ማዕድናት ግብይት ላይ ከተሰማሩ አምራችና ነጋዴዎች ጋር መከሩ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ አላስፈላጊ ክልከላዎችንና እገዳዎችን በማንሳት የማዕድን የወጪ…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በድርቅ ለተጎዱ አርሶ አደሮች የ17 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ምርጥ ዘር አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በድርቅ ለተጎዱ አርሶ አደሮች 17 ሚሊየን ብር ግምት ያለው 3 ሺህ 416 ኩንታል ምርጥ ዘር አከፋፈለ። የዩኒቨርሲቲው የምርምር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ተስፋዬ ለማ እንደገለጹት÷ ምርጥ ዘሩ በዘንድሮው የመኸር እና…

ቅዱስጊዮርጊስ የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ ሲሆን አዲስ አበባ ከተማ ሶስተኛው ወራጅ ሆኗል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የ2014 የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ መሆኑን አረጋገጠ። በ30ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር ጨዋታውን አድርጎ ድል ቀንቶታል። ጨዋታውን ቅዱስ ጊዮርጊስ 4 ለ 0…

‘ፊያስ’ በተባለ የኦንላይን ማጭበርበሪያ ዘዴ ገንዘባቸውን ያጡ ሰዎች ለሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ፊያስ’ በተባለ የኦንላይን ማጭበርበሪያ ድርጊት ገንዘባቸውን ያጡ ሰዎች ለሕግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ በመስጠት ትብብር እንዲያደርጉ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት የኮሙኒኬሽን…

መንግስት ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረስ ከወሰደው የግጭት ማቆም ውሳኔ በኋላ ወደ ትግራይ ክልል የሚጓጓዘው ሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ሰብአዊ ድጋፍ በተገቢው ሁኔታ እንዲደርስ ከወሰደው የግጭት ማቆም ውሳኔ በኋላ ወደ ክልሉ የሚጓጓዘው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡ ከፈረንጆቹ ሚያዝያ 1 ቀን ጀምሮ…