Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ ቀን ላይ ሆነን ለአህጉራዊ አንድነት ራዕይ መሳካት ቁርጠኛነታችንን እናረጋግጣለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በዘንድሮው የአፍሪካ ቀን ላይ ሆነን ለአህጉራዊ አንድነት ራዕይ መሳካት ቁርጠኛነታችንን እናረጋግጣለን" አሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ የሚከበረውን የአፍሪካ ቀንን ምክንያት በማድረግ…

የከተማ ግብርና አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ የባለድርሻ አካላት ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ግብርና የሚገባዉን ትኩረት እንዲያገኝ የሚያስገነዝብ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሄደ፡፡ የምክክር መድረኩ በግብርና ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከባለድርሻ አካላት ጋር የፌደራልና የክልል አመራሮች የሳተፉበት ነው፡፡…

የአዋሽ ወንዝ የሚያደርሰውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የተጀመረው የግንባታ ስራ በበጀት እጥረት አልተጠናቀቀም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት ወራት የአዋሽ ወንዝ በየዓመቱ የሚያደረሰውን የጎርፍ አደጋ ለመከላካል በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር የተጀመረ የግንባታ ስራ ዛሬም እንዳልተጠናቀቀ ተገለጸ። የግንባታ ስራው ካልተጠናቀቀ በአፋር እና በኦሮሚያ ክልሎች ወንዙ በየዓመቱ…

የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የጥንቃቄ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንዳንድ የዓለምና የአፍረካ አገራት የተከሰተውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ለመከላከል የሚያስችሉ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። "መንኪ ፖክስ" የተሰኘውና…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ መሳተፍ የአብሮነት እና የመደጋገፍ ስነልቡናን እንደሚያሳድግ ወጣቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ መሳተፍ እንደ ሀገር የአብሮነት እና የመደጋገፍ ስነ ልቡናን እንደሚያሳድግ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ፈቃደኛ ወጣቶች ፥ የበጎ ፈቃድ ተግባራት የዘመቻ ስራ ብቻ መሆን…

አስተዳደሩ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራትን በማጠናከር ምርትና አቅርቦታቸውን እንዲያሳደጉ ማስቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 1 ቢሊየን ብር ወጪ በማድረግ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራትን በማጠናከር ምርትና አቅርቦታቸውን እንዲያሳደጉ ማስቻሉን የከተማዋ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑሪ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመጀመሪያ…

የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ለመሰማራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በማዕድን፣ በአምራች ዘርፍ፣ በግብርና ማቀነባበሪያ፣ በአይ ሲ ቲ እንዲሁም በትምህርት ዘርፎች ለመሰማራት ያቸውን ፍላጎት ገለጹ፡፡ ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እና ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳ ከህንድ…

በጣልያንና ፈረንሳይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያንና ፈረንሳይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡ በሮም ከተማ ወጣቶችና በሚላኖ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ማህበር በሉምባርዲያ አስተባባሪነት በተዘጋጁ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች ያሰባሰቡትን…