መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ።
አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት…