Fana: At a Speed of Life!

ቱኒዚያውያን አዲስ በተዘጋጀው የህገ መንግስት ረቂቅ ላይ በተያዘው ሐምሌ ወር ህዝበ ውሳኔ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያ መንግስት በአዲስ መልኩ ያዘጋጀውን የህገ መንግስት ረቂቅ ላይ በተያዘው ሐምሌ ወር ለህዝበ ውሳኔ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ በቱኒዚያ ለፕሬዚዳንት ካይስ ሰኢድ የበለጠ ስልጣን ይሰጣል የተባለው እና የህዝብ ተወካዮች ምክር…

ቅዝቃዜን ለመከላከል ጥቅም ላይ የሚውለውን የከሰል መርዛማ ጋዝ እንዴት መከላከል ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዝቃዜን ለመከላከልና ለምግብ ማብሰያነት አገልግሎት ላይ የሚውለው ከሰል በአግባቡና በጥንቃቄ ካልተያዘ ሕይወትን ከማሳጣት እስከ የዕድሜ ልክ ህመም እንደሚዳርግ ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ቅዝቃዜን…

በኳታር የተካሄደው የኢራን የኒውክሌር ድርድር ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራንና በዓለም ሃያላን ሀገራት መካከል የተደረሰውን የኒውክሌር ስምምነት ለማደስ የተካሄደው ውይይት ግቡን ሳይመታ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በፈረንጆቹ 2015 የተደረሰውን የኒውክሌር ስምምነት ለማደስ የተካሄደው የመጨረሻው ዙር ውይይት ብዙም ርቀት…

ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እቅድ መሳካት ሁሉም የበኩሉን ሚና በመወጣት አሻራውን እንዲያሳርፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እቅድ መሳካት ሁሉም የበኩሉን ሚና በመወጣት አሻራውን እንዲያሳርፍ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ ጥሪ አቀረቡ፡፡ "አሻራችን ለትውልዳችን" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ ከተማ ክፍለ…

አቶ ደመቀ መኮንን የአቅመ ደካማ ቤቶችን እድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 በተለምዶ ሀምሌ 19 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ የአቅመ ደካማ ቤቶችን እድሳት አስጀምረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር…

በሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ተቃውሞ ስትናጥ ውላለች። አሁንም በቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት መዳረጋቸውን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው…

በሲዳማ ክልል ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የህዝቡ ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱን ተከትሎ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ በየነ በራሳ አስታወቁ፡፡ ክልሉ እንደ ክልል የተደራጀበትን ሁለተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ሰኔ 27…

ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበውን የቡና ምርት በአራት እጥፍ ያሳድጋል የተባለ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበውን የቡና ምርት አሁን ካለበት በአራት እጥፍ ያሳድጋል የተባለ የ15 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ይፋ አደረገ፡፡ የቡና ምርት ከ25 በመቶ በላይ ለሚሆነው ሕዝብ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ…

አለመግባባቶችን ሰበብ በማድረግ ጽንፈኛ ኃይሎች የሀገራችንን ሰላምና ደህንነት ለማወክ እየሰሩ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ 

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አለመግባባቶችን ሰበብ በማድረግ ጽንፈኛ ኃይሎች  ከውስጥና ከውጭ ጠላቶቻችን ጋር በመቀናጀት የሀገራችንን ሰላምና ደህንነት ለማወክ እየሰሩ መሆኑን ፌደራል ፖሊስ ባገኛቸው መረጃዎች አረጋግጧል። በዛሬው ዕለት የተደረጁ ኃይሎች የአዲስ አበባ እስልምና…

የምስራቅ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች ለአፍሪካ ቀንድ ንግድን የሚያቀላጥፍ ፍኖተ ካርታ አፀደቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች በአፍሪካ ቀንድ ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማቀላጠፍ ያግዛል የተባለ ፍኖተ ካርታ አፅድቀዋል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስትሮች የንግድ ፍኖተ ካርታውን አተገባበር ሁኔታን ለመገምገም እና ቀጠናዊ ውህደትን…