ድንበር ተሻጋሪ የንግድ ስርዓትን ለማሳለጥ የሚያስችለው ቀጠናዊ የጉምሩክ ትራንዚት ዋስትናን ለመተግበር ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የፈረመችው እና ድንበር ተሻጋሪ የንግድ ስርዓትን ለማሳለጥ የሚያስችለው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ቀጠናዊ የጉምሩክ ዋስትናን ለመተግበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ተገለጸ፡፡
ቀጠናዊ…