በአማራ ክልል በተወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ውጤት መገኘቱን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ውጤት መገኘቱን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ ደሰኝ ጣሰው ገለጹ፡፡
በጎንደር ክላስተር የሚገኙ የፀጥታ አካላት በህግ ማስከበር እርምጃው እና አፈፃፀም ሁኔታ ላይ በጎንደር ከተማ ውይይት…