በክልሉ ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናውን ለማዘመን 17 መርሐ ግብሮች ተመርጠው እየተተገበሩ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ።
በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሞጆ ከተማ የሚገኝ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን…