Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል በ2014 አረንጓዴ አሻራ 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል መዘጋጀቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል በ2014 የክረምት ወራት በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል መታቀዱን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቋል። የሐረር ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና…

ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ በጽንፈኛ ሀይሎች የሚደርሰውን ጥቃት አንታገስም – የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ በጽንፈኛ ሀይሎች የሚደርሰውን ጥቃት እንደማይታገስ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል አስታወቀ። የክልሉ መንግስት በወቅታዊ ክልላዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ…

የፊቼ ጫምባላላ በዓል የዛሬው መርሐ ግብር በሰላም መጠናቀቁን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል የዛሬው መርሐ ግብር በሰላም መጠናቀቁን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ከፍተኛ ህዝብ የተገኘበት በዓል ያለ አንዳች…

የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ለአፋር ክልል ከ54 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር ክልል የዘርፉ ተቋማት ከ54 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘ ሙፈሪሃት ካሚል ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለሃብቶች በክልሉ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በማዕድን፣ ቅመማ ቅመምና እንስሳት ሃብት ላይ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ክልሉ በዚሁ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች ምቹ ሁኔታዎች ማመቻቸቱንም ነው የገለጸው። የክልሉ የንግድና…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ከፈረንሳይ የአገር ውስጥ ሚኒስትር እና በኬኒያ የኢንተርፖል ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከፈረንሳይ የአገር ውስጥ ሚኒስትር፣ የዲሲ አይ ኤስ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ጂን ክሪስቶፍ ሂላሪ እና በኬኒያ የኢንተርፖል ሃላፊ ጌዲዮን ኪሚሉን ጋር ተወያይተዋል።፡ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

ኔቶ አውሮፓን የግጭት ቀጠና ከማድረግ ባለፈ በእስያ ፓስፊክ ቀጠና ከሚያደርገው ትንኮሳ እንዲቆጠብ ቻይና አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አውሮፓን የግጭት ቀጠና ከማድረግ ባለፈ በእስያ ፓስፊክ ቀጠና የሚያደርገውን ትንኮሳ እንዲያቆም አስጠንቅቃለች፡፡ ቻይና ማስጠንቀቂያዋን የሰጠችው የብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሊዝ ትረስ÷…

በጎንደር የተፈጠረውን ክስተት ተከትሎ ግጭትን ለማስፋፈት እየሰሩ ያሉ የግጭት ነጋዴዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መንግስት አሳሳበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የታየው እና ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዲስፋፋ እየተሰራ ያለው አሳፋሪ ተግባር በክርስትናም ሆነ በእስልምና ሃይማኖት ተቀባይነት እንደሌለው የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

የኢትዮጵያ መንግስት የሰብዓዊ ዕርዳታ ያለምንም ገደብ ወደ ትግራይ ክልል እንዲደርስ እያደረገ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት የሰብዓዊ ዕርዳታ ያለምንም ገደብ ወደ ትግራይ ክልል እንዲደርስ እያደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በመንግስት በቅርቡ ሰላም የማስፈን ውሳኔ ከተላለፈ ዕለት ጀምሮ 146 የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ…

ለአንድ ወር የሚቆይ የመጻሕፍት የማሰባሰብ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሚሊየን መጻሕፍት ለሚሊኒየሙ ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ለአንድ ወር የሚቆይ የመጻሕፍት ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር  በይፋ ተጀመረ፡፡ ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት÷ መጻሕፍት ለማሟላት ያለመ ከሚያዝያ 28 እስከ ግንቦት 29 የሚቆይ የመጻሕፍት…