Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም “አሻም” እና “ቴሌ ገበያ” የተሰኙ አዳዲስ አገልግሎቶችን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም አሻም እና ቴሌ ገበያ የተሰኙ አዳዲስ አገልግሎቶችን አስተዋወቀ፡፡ “አሻም” የተሰኘው አገልግሎት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች አገልግሎት ሲያገኙ በሚሰበሰብላቸው ነጥብ መልሶ የሚከፍል አገልግሎት ሲሆን አገልግሎቱ ከዛሬ…

ኮሚሽኑ ከተጣለበት ሀገራዊ ሀላፊነት አንጻር የዜጎችን ተሳትፎ ባረጋገጠ መልኩ ነጻ መሆን ይገባዋል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ከተጣለበት አገራዊ ሀላፊነት አንጻር የሁሉንም ዜጎች ተሳትፎ ያረጋገጠ እና ከወገንተኝነት የጸዳ መሆን ይገባዋል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ዜጎች…

ሩሲያ ለፖላንድ እና ቡልጋሪያ የምታቀርበውን ጋዝ አቋረጠች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለፖላንድ እና ቡልጋሪያ ስታቀርብ የነበረውን ጋዝ ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡   የሩሲያው ግዙፍ የነዳጅ ተቋም ጋዝፕሮም እንዳስታወቀው÷ ከሩሲያ ወደ ፖላንድ እና ቡልጋሪያ ሲላክ የነበረው የጋዝ አቅርቦት ከዛሬ ጀምሮ ተቋርጧል፡፡…

ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ልዕልናን ባስከበረ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላይ አሻራቸውን ሊያኖሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሀገራዊ ልዕልናን ባስከበረ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላይ የራሱን አሻራ ሊያኖር እንደሚገባ ምሁራን አመላከቱ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የወሎ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሣይንስና ዓለም…

የአማራ ክልል መንግሥት  በጎንደር በተፈጠረው ግጭት በንጹሐን ሕይወት፣ አካል እና ንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት  በጎንደር በተፈጠረው ግጭት በንጹሐን ሕይወት፣ አካል እና ንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለፀ። የክልል መንግስት በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ግጭት አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል…

በመዲናዋ አንድነትን፣ ፍቅር እና መተሳሰብን ለማጠናከር ያለመ የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ተካፍለን፣ ተደጋግፈን እና ተሳስበን እንሻገራለን “በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች፣…

በሰሜን ሸዋ ዞን አንዲት እናት 4 ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ በሙከጡሪ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች፡፡ በምጥ ከተወለዱት አራት ሕጻናት ውስጥ ሦስቱ ወንዶች ሲሆኑ÷ አንደኛዋ ሴት መሆኗን የሆስፒታሉ የተቀናጀ የማህጸንና ድንገተኛ ቀዶ ጥገና…

ከ15 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ያለንን ተካፍለን በጎዳና ላይ እናፍጥር" በሚል መሪ ሀሳብ ከ15 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ። የሲዳማ ክልል እስልምና ጉዳዮች ፕሬዚዳንት ሀጂ ሙስጠፋ…

ኢትዮ ቴሌኮም “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ለሚገቡ እንግዶች በአገልግሎቱ ላይ የ70 በመቶ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ከተለያዩ የዓለም አገራት ወደ ኢትዮጵያ ለሚገቡ እንግዶች የ70 በመቶ የሞባይል አገልግሎት ቅናሽ ማድረጉን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በተለያዩ አገልግሎቶቹ እስከ…