Fana: At a Speed of Life!

በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ይካሄዳል – ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የ"ከዒድ እስከ ዒድ" አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ። መርሐ ግብሩን ለመታደም እንግዶች ከተለያዩ የዓለም አገራት ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ እንደሚገኙ…

በመኖሪያ ቤት ውስጥ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ 05 ቀበሌ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት አካባቢ ከመኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ የ80 ዓመት አዛውንት እናት ህይወት አለፈ፡፡ አዛውንቷን ለማዳን ሙከራ ስታደርግ የነበረችው ልጅም መጠነኛ ጉዳት ደርሶባት…

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች አፋጣኝ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምስት ወራት ያህል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ቁጥጥር ስር በቆየው የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች አፋጣኝ እርዳታ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ፡፡ ዓለም አቀፍ ረጂ ተቋማትም በሚፈለገው ልክ እርዳታ…

ባለፉት 9 ወራት ከ248 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 248 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   ሚኒስቴሩ በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 267 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 93…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ ከሩሲያና ዩክሬን መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ከሩሲያና ዩክሬን መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው።   ጉተሬዝ በነገው እለት ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር እንደሚወያዩ ይጠበቃል።   ከዚህ ባለፈም…

የጥቁር አንበሳ የልብ ሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ፕሮጀክት የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጠናቆ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥቁር አንበሳ የልብ ሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ፕሮጀክት የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጠናቆ ሥራ መጀመሩ ተገለጸ፡፡ ዛሬ የተመረቀው የፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ የተለያዩ የሕክምና ግብዓቶች እንደተሟሉለት መሆኑ ተነግሯል።…

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል ከ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የመስኖና ቆላማ አከባቢ ልማት ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድና የመስኖና ቆላማ አካባቢ…

የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ አደረገ፡፡ የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ…

ሚኒስቴሩ በሶማሌ ክልል ድርቅ ለተከሰተባቸው አከባቢዎች ማቋቋሚያ 338 ሚሊየን ብር መደበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ድርቅ ለተከሰተባቸው አከባቢዎች ማቋቋሚያ 338 ሚሊየን ብር መመደቡን የመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የሚተገብራቸውን የማቋቋሚያ ሥራዎች ማሳወቂያ መርሃ ግብር በጅግጅጋ ከተማ አካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፈረንሳይ ምርጫ በድጋሚ ላሸነፉት ፕሬዚዳንት ማክሮን የደስታ መግለጫ አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ላሸነፉት ኢማኑኤል ማክሮን የደስታ መግለጫ አስተላለፉ። በሀገሪቱ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዛሬ በተሰጠ የመጨረሻ ዙር ድምፅ በስልጣን ላይ ያሉት ማክሮን ተፎካካሪያቸውን ማሪን ሌፔንን…