በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ይካሄዳል – ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የ"ከዒድ እስከ ዒድ" አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።
መርሐ ግብሩን ለመታደም እንግዶች ከተለያዩ የዓለም አገራት ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ እንደሚገኙ…