Fana: At a Speed of Life!

ክልሉን ከጦርነት ለማውጣት በፌደራልም በክልልም በኩል ሙሉ ፍላጎት አለ – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ከጦርነት ለማውጣት በፌደራልም በክልልም በኩል ሙሉ ፍላጎት መኖሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለፁ። የብልፅግና ፓርቲ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር በባህር ዳር ከተማ…

የሐረሪ ክልል ህዝብ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት እንሰራለን – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ህዝብ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ በተላለፉ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ በሐረሪ…

መንግስት ዘላቂ ሠላምን በማስፈን ለኑሮ ውድነት መፍትሔ እንዲሰጥ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ዘላቂ ሠላምን ከመገንባት ጎን ለጎን ለኑሮ ውድነቱ መፍትሔ እንዲሰጥ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎች፣…

የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ተናገሩ፡፡ በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የከተማ ዓቀፍ የሕዝብ ውይይት መድረክ ተካሄዷል፡፡ በውይይት መድረኩ ንግግር…

የጋራ ችግሮችን ለመፍታት በትብብር መስራት አስፈላጊ ነው -ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋራ ችግሮችን ለመፍታት በትብብር መስራት አስፈላጊ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። በሴኔጋል ዳካር እየተካሄደ በሚገኘው የመሪዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የፓርላማና ሲቪል ማህበረሰብ አባላት፣ የግል ሴክተር፣…

ክልሉን ከጦርነት ለማውጣት በፌደራልም በክልልም በኩል ሙሉ ፍላጎት አለ – ዶክተር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ከጦርነት ለማውጣት በፌደራልም በክልልም በኩል ሙሉ ፍላጎት መኖሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለፁ። የብልፅግና ፓርቲ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር በባህር ዳር ከተማ…

አሜሪካ ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግን ያወጣችው ለቀጠናው ሰላም በማሰብ አይደለም – ፍራንሲስካ ሮንችን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኤች አር 6600 ረቂቅ ህግን ያወጣቸው ለቀጠናው ሰላም በማሰብ ሳይሆን ፖለቲካዊ ፍላጎቷን ለማሳካት መሆኑን ጋዜጠኛ ፍራንሲስካ ሮንችን ተናገረች፡፡ ጣሊያናዊቷ ጋዜጠኛ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራት ቆይታ እንደተናገረችው ኤች…

ጠ/ሚ ዐቢይ በቻይና ኢስተርን አየር መንገድ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይና ኢስተርን አየር መንገድ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ በቻይና ኢስተርን አየር መንገድ በደረሰው አደጋ…

በመዲናዋ በአፈር መደርመስ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በአፈር መደርመስ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በወረዳው ቀበና ኪዳነ ምህረት አካባቢ…

የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ከጤና ጉዳዮች ይልቅ ፖለቲካ ትልቁ ጉዳያቸው ነው – ጣሊያናዊቷ ጋዜጠኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶክተር ቴወድሮስ አድሃኖም ከጤና ጉዳዮች ይልቅ የግል የፖለቲካ አቋማቸው ትልቁ ጉዳያቸው ነው ስትል ጋዜጠኛ ፍራንሴስካ ሮንችን ተናገረች፡፡ ጣሊያናዊቷ ጋዜጠኛ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራት ቆይታ…