Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ የብልፅግና ፓርቲ ህዝባዊ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ̋"የፈተናዎች መብዛት ከብልፅግና ጉዟችን አያስቆመንም! በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ የተዘጋጀ ድህረ ጉባኤ የህዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሀ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና…

በጋምቤላ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ድህረ ጉባዔ የህዝብ ውይይት መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኙዋክ ብሄረሰብ ዞን በአቦቦ ወረዳ ከተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር የብልጽግና ፓርቲ ድህረ ጉባዔ የህዝብ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የጋምቤላ ክልል ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ በመድረኩ ላይ እንደተናገሩት ፥…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ውሳኔዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር ህዝባዊ የውይይት መድረክ በቦንጋ እና በሚዛን አማን  ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ  የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ…

የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ ውይይት በአዳማ እና ጅማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ ውይይት በአዳማ እና ጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በአዳማ ከተማ እየተደረገ በሚገኘው መድረክ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች…

በአዲስ አበባ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በከተማ ደረጃ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ውሳኔዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ የመክረ የህዝብ የውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች…

በደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ድህረ ጉባዔ የህዝብ ውይይት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ድህረ ጉባዔ የህዝብ ውይይት በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው፡፡ በደቡብ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ያሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቋሞች ላይ የጋራ ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችል ህዝባዊ የውይይት መድረክ በአርባ ምንጭ…

በምእራብ ሸዋ ዞን በመስኖ ከለማ መሬት ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአትክልት ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምእራብ ሸዋ ዞን በመስኖ ከለማ መሬት ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአትክልት ምርት መገኘቱን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የመስኖ ልማት ባለሙያ አቶ ገዛኸኝ ዲንሳ እንደገለጹት…

በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ድህረ-ጉባኤ የሕዝብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባሕር ዳር እና ጎንደር የብልፅግና ፓርቲ ድኅረ-ጉባኤ የሕዝብ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በባሕር ዳር እየተካሄደ ባለው የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቋሞች ላይ በሚመክረው ጉባኤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃ ከፋለን…

የአፋር ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ተጨማሪ በጀት እና ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የስራ ዘመን አንደኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ከ253 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀትና የቋሚ ኮሚቴ አባላትን ሹመት በማፅደቅ ተጠናቀቀ። የምክር ቤቱ ጉባኤ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት…

በቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ አንደኛ ሆና በማጠናቀቋ እንኳን ደስ አለን- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም አንደኛ ሆና በማጠናቀቋ ለአትሌቲክስ ቡድኑ አመራርና አባላት በሙሉ የእንኳ ደስ አላችሁ መልዕክት…