Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የትንሳዔ በዓልን ከአቅመ ደካሞች ጋር አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች የምሳ ግብዣ አደረጉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ230 በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች ነው በዓሉን ምክንያት በማድረግ ግብዣ ያደረጉት፡፡ አቅመ ደካሞቹ ጧሪ…

በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልዑክ ከቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን መስራች እና ሊቀመንበር ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው የልዑካን ቡድን ከቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን መስራች እና ተባባሪ ሊቀመንበር ከሆኑት ሜሊንዳ ጌትስ ጋር ተወያየ፡፡ በውይይታቸው ፋውንዴሽኑ በኢትዮጵያ በጤና፣ግብርና እና ዲጂታል ዘርፎች…

የፋሲካ በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲካ በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል። ፋሲካን በማስመልከት የሃይማኖት አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት "የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓልን ስናከብር አንድነታችንን በማጠናከር እና የኢትዮጵያን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን…

74 እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በአባአላ መንገድ በኩል ወደ መቀሌ ከተማ እየተጓዙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስተኛው ዙር በዛሬው እለት 74 እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በአባአላ መንገድ በኩል ወደ መቀሌ ከተማ እየተጓዙ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ለፋና…

ለትግራይ ክልል የህክምና ቁሳቁስ የሚያቀርቡ አካላት የሚያቀርቡት ቁሳቁስ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥ አለባቸው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል የህክምና ቁሳቁስ እያቀረቡ ያሉ አጋሮች የሚያቀርቡት ቁሳቁስ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥ እንዳለባቸው የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ገለጹ። አጋሮቹ በተለይም በጤና ዘርፍ ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ይነበባል፡- የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ ስናስብ ቀድሞ ወደ አዕምሯችን…

የትንሳኤ በዓልን ስናከብር አንድነታችንን በማጠናከር እና ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሠላም በመስራት ሊሆን ይገባል-የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓልን ስናከብር አንድነታችንን በማጠናከር እና የኢትዮጵያን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን በተግባር በመስራት ሊሆን ይገባል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች አሳሰቡ፡፡   በክርስትና ዕምንት ተከታዮች ዘንድ በነገው ዕለት…

የአማራ ክልል ለ3 ሺህ 141 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የትንሳኤ በዓልን እና የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ ለ3 ሺህ 141 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታውቋል፡፡   የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ገረመው ገብረፃድቅ በሰጡት መግለጫ በክልሉ ካሉ ታራሚዎች ውስጥ 3…

ሩሲያ አዲሱን የሳርማት ሚሳኤል የታጠቀ ወታደራዊ ክፍል ልታሰማራ ማቀዷን ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ አዲሱን የሳርማት ሚሳኤል የታጠቀ ወታደራዊ ክፍል በዚህ ክረምት ልታሰማራ ማቀዷን አስታውቃለች፡፡ ወታደራዊ ክፍሉ ከሞስኮ በስተምስራቅ 3000 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በክራስኖያርስክ ግዛት ውስጥ በምትገኘው ኡዙር ስፍራላይ…

የፌዴራል ፖሊስ ማኔጅመንት አባላት በህክምና ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 15፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤልን ጨምሮ ሌሎች የተቋሙ ማኔጅመንት አባላት እንዲሁም የሆስፒታሉ ከፍተኛ አመራሮችና የጤና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡ ከሸኔና ከህወሓት አሸባሪ ቡድኖች ጋር በተለያዩ ግንባሮች…