Fana: At a Speed of Life!

የዞኑ ህዝብ ለህልውና ዘመቻ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የምስራቅ ሸዋ ዞን ህዝብ መንግስት በቅርቡ ያቀረበውን የክተት ጥሪውን በመቀበል ለህልውና ዘመቻው በጥሬ ገንዘብ ከ7 ነጥብ 4 ሚሊየን ብርና ሌሎች የአይነት ድጋፍ ማድረጉን አስተዳዳሩ አስታወቀ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባቡ ዋቆ ለኢዜአ…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና አልማ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በሽብርተኛው ህወሓት ምክንያት ከወሎ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የ3 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ የየካ ክፍለ ከተማ የአማራ ልማት…

የሼህ ሰኢድ ሁሴን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሱመያ መስጅድ ለረጅም አመታት ኢማም ሆነው ያገለገሉት እና ታላቅ የሃይማኖት አባት የሆኑት የሼህ ሰኢድ ሁሴን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ። ሼህ ሰኢድ በሆስፒታል ህክምና ሲከታተሉ ቆይተው፥ በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም…

ሠራዊቱ በተሳካ ሁኔታ ግዳጁን እየፈጸመ ይገኛል- ብ/ጄ ተስፋዬ ረጋሳ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር የተሰለፈው የአገር መከላከያ ሰራዊት ግዳጁን በተሳካ ሁኔታ እየፈጸመና በጠላት ላይ ድል እየተቀዳጀ መሆኑን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ ገለጹ። በወሎ ግንባር ከሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አዛዞች አንዱ…

በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የሐሰት ዘመቻ የሚወግዝ ሰልፍ በካናዳ ቶሮንቶ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን አገራትና መገናኛ ብዙሃኖቻቸው በኢትዮጵያ ላይ የከፈቱትን የሐሰት መረጃ የማሰራጨት ዘመቻ የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ማምሻውን በካናዳ ቶሮንቶ ይካሄዳል ተባለ፡፡ ሰልፉ ዛሬ በኢትዮጵያውያን ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና አልማ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በሽብርተኛው ህወሓት ምክንያት ከወሎ ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የ3 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ የየካ ክፍለ ከተማ የአማራ…

የፍትህ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና በህልውና ዘመቻው ለተጎዱ ወገኖች ደም ለግሰዋል፡፡ ደም የመለገስ መርሃ ግብሩ የህልዉና ዘመቻዉ ከተጀመረ የአሁኑ ለ3ተኛ ጊዜ የተከናወነ ሲሆን÷ በፍትህ ሚኒስቴር…

ሬውተርስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን አስመልክቶ ያወጣው ዘገባ ፍጹም ስሕተት ነው – መንግስት ኮሙዩኒኬሽን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሬውተርስ በኢትዮጵያ የጸደቀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አስመልክቶ ያወጣው ዘገባ ፍጹም ስሕተት መሆኑን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አስታወቀ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዜጎች ከመታወቂያ ባሻገር እንደ መንጃ ፈቃድ፣ የሥራ ቦታ መታወቂያ እና ፓስፖርትን…

የደጀን ወረዳ ተማሪዎች ወደ ግንባር የዘመቱ የሚሊሻ ቤተሰቦችን ሰብል ሰበሰቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን የደጀን ወረዳ ተማሪዎች ለህልውና ዘመቻው ወደ ግንባር የዘመቱ የሚሊሻ አባላት ቤተሰቦችን ሰብል ሰብስበዋል፡፡   በመርሃ ግብሩ የተሳተፉት ተማሪዎች የአገራችንን ዳር ድንበር ለማስከበር ቤት ንብረታቸውን ትተው…

የቅዱሱ ሚካኤልን ዝክር ለጭና ተፈናቃዮች የሰጡት የጎንደር ከተማ ነዋሪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አያናው ጎነጠ በጎንደር ከተማ የአዘዞ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ናቸው። መተዳደሪያቸው የጥበቃ ስራ ሲሆን፥ በየዓመቱ ህዳር 12 የሚከበረውን የመላኩ ቅዱስ ሚካኤል በዓል ለፍቅራቸው መግለጫ በስሙ ይዘክራሉ።   ሀገር ሰላም በሆነችበት…