Fana: At a Speed of Life!

በበልግ ወቅት 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት በማረስ 46 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የበልግ ወቅት 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት በማረስ 46 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክተር ኢሳያስ ለማ ገለጹ፡፡ ዳይሬክተሩ ትልቁን የበልግ የምርት ድርሻ የሚሸፍኑት የደቡብና…

አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾመዋል፡፡ የአየር መንገዱ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው የተሾሙት አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በገዛ ፈቃዳቸዉ ስራ መልቀቃቸውንና…

በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ኮምቦልቻና ደብረ ታቦር ከተሞች በብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ ፡፡ በኮምቦልቻ ከተማ በተካሄደው መድረክ የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ እንድሪስ አብዱ…

በብልጽግና ፓርቲ 1ኛ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የህዝብ የውይይት በሰመራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በብልጽግና ፓርቲ ቀጣይ አቅጣጫዎች እና በ1ኛ ጉባኤው ውሳኔዎች ዙሪያ በሰመራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ የክልሉ ርዕሠ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አወል አርባ፣…

ከባሕር ዳር- ዳንግላ በሚሄደው 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባሕር ዳር- ዳንግላ በሚሄደው 66 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ላይ የታወር ብረት ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ መሆኑን የባሕርዳር ከተማ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   የከተማ አስተዳደሩ 8ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ…

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡   በጉብኝቱ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የኦሮሚያ ብልጽግና…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ ይጀምራል። ጉባዔው ዛሬና ነገ የሚካሄድ ሲሆን÷ የክልሉ መንግስትን የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም እንደሚገመግም ይጠበቃል፡፡ የበጀት ዓመቱን…

የአሜሪካ የመጀመሪያዋ ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማዲሊን ኦልብራይት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የመጀመሪያዋ ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማዲሊን ኦልብራይት በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ማዲሊን ኦልብራይት በፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን የስልጣን ዘመን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ያገለገሉ በዓለም ዙሪያ የሚታወቁ ዲፕልማት…

አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ግሩፕ የማኔጅመንት ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ለብዙ ዓመታት ያገለገሉት አቶ ግርማ ዋቄ የአየር መንገዱ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በቅርቡ መሾማቸውን አየር መንገዱ አስታወቀ፡፡ አቶ ግርማ ዋቄ አየር መንገዱን ለሰባት ዓመታት በመምራት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው ለቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው ለቀቁ። ዓየር  መንገዱ ባወጣው መግለጫ  አቶ ተወልደ በፈቃዳቸው ከሀላፊነት መልቀቃቸውን አስታውቋል። አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው…