በበልግ ወቅት 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት በማረስ 46 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የበልግ ወቅት 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት በማረስ 46 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክተር ኢሳያስ ለማ ገለጹ፡፡
ዳይሬክተሩ ትልቁን የበልግ የምርት ድርሻ የሚሸፍኑት የደቡብና…