Fana: At a Speed of Life!

ለፌዴራል መስሪያ ቤቶች ለኪራይ የሚወጣውን ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ለማስቀረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለፌዴራል መስሪያ ቤቶች ዓመታዊ ኪራይ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጣውን ወጪ ለማስቀረት ፕሮጀክት ቀርጾ በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸው የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። ጥቂት የማይባሉ የፌዴራል…

አሸባሪው ሕወሓት ከመሰረቱ በውሸት የተካነ ነው – ኢ/ር ግደይ የሕወሓት መስራችና አንጋፋ ፖለቲከኛ

አዲስ አበባ፣ህዳር 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት ከመሰረቱ በውሸት የተካነ ቡድን መሆኑን የሕወሓት መስራችና አንጋፋው ፖለቲከኛ ኢንጅነር ግደይ ዘረዓጽዮን ገለጹ፡፡ የሕወሓት መስራችና አንጋፋው ፖለቲከኛ ኢንጅነር ግደይ ዘረዓጽዮን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት…

ሰንደቅ ዓላማችን የአፍሪካዊያን የነፃነት ምልክት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የአፍሪካዊያን የነፃነት ምልክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው አስፈሩ። የኢትዮጵያ የነፃነት አርማ የሆነው አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቅ ዓላማችን በርካታ የአፍሪካ…

አለም አቀፍ አጋሮቻችን የኢትዮጵያን ህዝብ ፍላጎት ያክብሩ – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 04 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁን ሰዓት ከ100 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ለማተራመስ ከውስጥ እና ከውጭ ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ገጥሟል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ገለጹ ። ሀገሪቱን ለማዳከም እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን…

በአለም አቀፍ ተቋም ስም የሚፈጸሙ ወንጀሎችን መንግስት አይታገስም – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ህዳር 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመድ ሰራተኞቼ ያለ አግባብ እየታሰሩብኝ ነው የሚለው ክስ ምሰረተ ቢስ ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪ ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለጹ። ሀላፊዋ ከሲጂቲኤን አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

በኢትዮጵያ ላይ የተከፈተውን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ የሚቃወም ሰልፍ በቶሮንቶ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን አገራትና መገናኛ ብዙሃኖቻቸው በኢትዮጵያ ላይ የከፈቱትን የሐሰት መረጃ ዘመቻ የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በካናዳ ቶሮንቶ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው። በቶሮንቶና በአካባቢው የኢትዮጵያውያን ማህበር አባል የሆነው ጋዜጠኛ…

የድል ዜና፦ የካራ ቆሪ አርጡማ መገንጠያን ተከትሎ ወደ ሰንበቴ የመጣ ጠላት አብዛኛው ተደምስሰአብዛኛው ተደመሰሰ

የድል ዜና፦ አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካራ ቆሪ አርጡማ መገንጠያን ተከትሎ ወደ ሰንበቴ የመጣ የጠላት ሃይል አዋይቱ ፍልውሃ ላይ አብዛኛው ተደምስሶ በርካቶች ተማርከዋል። ምንጮቻችን እንደገለጹት፥ የካራ ቆሪ አርጡማ መገንጠያን ተከትሎ ወደ ሰንበቴ የመጣው…

በዳውንት መስመር ቆርጦ ወደ ታች ጋይንት ለመግባት የሞከረው ጠላት ኪሣራ እየደረሰበት ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ይርጋ ሲሳይ በተለይ ለአሚኮ እንደገለጹት ጠላት ከሰሞኑ በዳውንት መስመር አድርጎ በታች ጋይንት ወረዳ በኩል ቆርጦ ለመግባት ሙከራ አድርጓል። ይሁን እንጂ ሕዝቡንና የታጠቀውን ሃይል በማነቃነቅ…

ህወሓት አሁንም ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በመጣስ ታዳጊዎችን ለጦርነት እያሰለፈ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት አሁንም ዓለም አቀፍ የህጻናት ድንጋጌዎችን በመጣስ ታዳጊ ህጻናትን ለጦርነት እያሰለፈ እንደሚገኝ ተገለጸ። ቡድኑ በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ወረራ በተደጋጋሚ ታዳጊ ህጻናትን በጦርነቱ ሲማግድ…

የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ35 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከክፍለ ከተማው ነዋሪዎች የተሰበሰበውን የገንዘብ እና የአይነት ድጋፉን…