Fana: At a Speed of Life!

በጅማ ከተማ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የአፍጥር መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የአፍጥርመርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በአፍጥር ስነ ስርዓቱ ላይ የጅማ ከተማ አመራሮች፣ የሃይማኖቱ አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና የእምነቱ ተከታዮች…

በጎሮ ጉዱ ወረዳ ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ -ሶማሌ ወንድማማችነት መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጎሮ ጉዱ ወረዳ ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ-ሶማሌ ወንድማማችነት መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ የመድረኩ ዋና ዓላማ÷ የሁለቱን ክልሎች ሕዝብ የእርስ በርስ…

በመዲናዋ የትንሳኤ በዓል ያለምንም አደጋ ተከብሯል – የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የትንሳኤ በዓል ምንም አይነት አደጋ ሳያጋጥም ተከብሮ መዋሉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በበዓሉ አከባበር ወቅት የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መንስኤዎችን በቅጡ በመረዳት…

አርቲስት ዘነቡ ገሠሠ ከዚህ አለም በሞት ተለየች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት ዘነቡ ገሠሠ ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች፡፡ አርቲስቷ ባደረባት የጡት ካንሰር ህመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ነው በዛሬው ዕለት ሕይወቷ ማለፉ የተሰማው፡፡ አርቲስት ዘነቡ ገሠሠ በርካታ የጥበብ ሥራዎች ላይ…

“የትንሳኤው ትርጉም በራሳችን ላይ ለውጥ እንዲያመጣ መፍቀድ አለብን”- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የትንሳኤው ትርጉም በራሳችን ላይ ለውጥ እንዲያመጣ መፍቀድ አለብን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ይህን ያሉት የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት የትንሳኤ በዓልን…

በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር ውድድሮችን በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በዚሁ መሰረት በሀምቡርግ ማራቶን÷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው 2 ሰዓት ከ17…

በኮንሶ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በኮንሶ ዞን ለሚገኙ በግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች 8 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ ተደረገ፡፡ የተደረገው ድጋፍ የምግብ ዘይት፣…

ከ10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ ድጋፍ ለሚሹ እና አነስተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች ከ10 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በዚሁ መሰረት በአዳማ ከተማ ከ7 ነጥብ 5…

የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተፈናቀሉ ዜጎች እና ለጸጥታ አካላት ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን የትንሳኤ በዓልን በማስመልከት በ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ለተፈናቀሉ ዜጎች እና ለጸጥታ አካላት ማዕድ አጋርቷል፡፡ የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ አብዲ ሰይድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

አቶ አህመድ ሽዴ ከአይ ኤም ኤፍ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም /አይ ኤም ኤፍ/ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጊቫ ጋር ተወያዩ ፡፡ በውይይታቸው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ…