Fana: At a Speed of Life!

የሮታ ቫይረስ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መከሰቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 14፣2014(ኤፍ ቢሲ) የሮታ ቫይረስ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በኩርሙክ፣ በሸርቆሌ ወረዳ እና አሶሶ ከተማ መከሰቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቫይረሱ በአብዛኛው ህጻናት ላይ የሚከሰትና ለሞት የሚዳርግ በመሆኑ ህብረተሰቡ የአካባቢውንና የግል ንጽህናውን…

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር 271 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር በበጀት ዓመቱ ባለፉት 6 ወራት ከምርት ሽያጭና አገልግሎት 271 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ። የ2014 የ6 ወራት የስራ አፈጻጸምን አስመልክቶ የመንግስት የልማት…

ቻይና የከፍተኛ የሮኬት ሞተር ሙከራን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቋን ገለፀች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 14፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና ሎንግ ማርች 5 ለተባለው ሮኬት የተነደፈውን የሮኬት ሞተር ሙከራ በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቋን ገልፃለች፡፡   የቻይና ኤሮስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን እንዳስታወቀው በትናንትናው እለት የተደረገው የሮኬት ሞተር ሙከራ ተጠናቆ…

ፕሬዚዳንት ዜለንስኪ ከሩሲያ ጋር እየተደረጉ ያሉ ውይይቶች መቀጠላቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 14፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ለማስቆም ከሩሲያ ጋር በተለያዩ እርከኖች እየተደረጉ ያሉ ውይይቶች እንደቀጠሉ መሆናቸውን ፕሬዚዳት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ገለጹ፡፡   ፕሬዚዳንት ዜለንስኪ በቴሌግራም ገጻቸው በለቀቁት…

የውጭ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን የሚያፈሱበት ጊዜ አሁን ነው – ኢንቨስትመንት ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣መጋቢት 14፣2014(ኤፍ ቢሲ) በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ የውጭ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን የሚያፈሱበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሚ ተናገሩ፡፡ ከሚሽነሯ ሪሞርቺያቶሪ ሪዩኒቲ ከተባለው የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት…

ህወሓት ወደ ክልሉ የሚገባውን እርዳታ ለጦርነት ማዋሉ አልበቃ ብሎት ከገበሬ እህል እየቀማ ይገኛል – የትግራይ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ወደ ትግራይ የሚገባውን የእርዳታ ምግብ ታጣቂ ሀይሉን እየቀለበበትና የተረፈውን ለነጋዴዎች እየሸጠ የትግራይን ሕዝብ በረሃብ እየቀጣ ይገኛል ሲሉ የቡድኑን ግፍ በመሸሽ ወደ አማራ ክልል የገቡ የትግራይ ወጣቶች ገለጹ። ኢፕድ…

በሲዳማ ክልል የብልፅግና ፓርቲ የድህረ ጉባኤ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የብልፅግና ፓርቲ የድህረ ጉባኤ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ የብልጽግና ፓርቲ 1ኛ መደበኛ ጉባኤ አካሂዶ በስኬት ካጠናቀቀ በኃላ በጉባኤው በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት…

የብልፅግና ፓርቲ የድህረ ጉባኤ የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የድህረ ጉባኤ ውይይት ከነዋሪዎች ጋር በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታና የብልፅግና ፓርቲ ስራ…

በሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ውሳኔዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ የሚመክረው የህዝብ የውይይት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ህዝባዊ መድረኩ የፈተናዎች ብዛት ከብልፅግና ጉዟችን አያስቀረንም በሚል መርህ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው።…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ አቅጣጫዎችን መነሻ ያደረገ የሕዝብ ውይይት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ውሳኔዎች፣ አቅጣጫዎችና አቋሞችን መነሻ ያደረገ የሕዝብ ውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመድረኩም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር…