Fana: At a Speed of Life!

አስቶንቪላ ስቲቨን ጄራርድን አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙ እግር ኳስ ክለብ አስቶንቪላ ዲን ስሚዝን ካባረሩ በኋላ አዲስ አሰልጣኝ ለማግኘት ፍለጋ ላይ ቆይተዋል። በዛሬው እለትም የቀድሞውን የሊቨርፑል አማካይ ስቲቨን ጄራርድ አዲሱ አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡ የስኮትላንዱ ክለብ…

ኢትዮጵያን የአፍሪካ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የአፍሪካ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ሁሪያ አሊ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ገለፁ፡፡ "በቴክኖሎጂ ሃያል ለመሆን የኢትዮጵያ ጉዞ" በሚል በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

ኢትዮጵያን ለማፍረስ እየተካሄደ ያለውን ሴራ ለማክሸፍ ጠንክረን እንሰራለን- የጋምቤላ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋቂ ግለሰቦች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፍረስ እየሰራ ያለውን አሸባሪው የህወሓት ቡድንና የተላላኪዎቹን እኩይ ሴራ ለማክሸፍ ጠንክረው እንደሚሰሩ የጋምቤላ ክልል የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ገለጹ፡፡ ከክልሉ የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦችና የአመራር…

ኢትዮጵያ በችግር ውስጥ ብታልፍም ብልፅግናዋን ከማረጋገጥ ወደ ኋላ አትልም- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በየትኛውም አይነት ችግር ውስጥ ብታልፍም ልማት እና ብልፅግናዋን ከማረጋገጥ ወደ ኋላ እንደማትል የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ የኒውዚላንድ አምባሳደር ሚካኤሊ…

በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተጠናቀቀ። ለፈተናው 36 ሺህ 401 ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን ፥ ፈተናውን የወሰዱት ተማሪዎች ቁጥር ግን 35 ሺህ 856 መሆናቸውን የከተማው ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ…

መላው ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብሎ ባደረገው የተቀናጀ እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል ተመዝግቧል – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ በመቀበልና ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረገው እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል እንዲመዘገብ ማድረጉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ። የአዋጁን አፈጻጸም የሚከታተለውና…

ኮቪድ19 በአውሮፓ እየተስፋፋ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮቪድ19 ቫይረስ ምክንያት በአውሮፓ አገራት ሕይወታቸውን የሚያጡ ዜጎች ቁጥር በ10 በመቶ መጨመሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ አውሮፓ ከሌሎች ክፍለ ዓለማት በተለየ መልኩ የኮቪድ 19 ቫይረስ ስርጭት እና በቫይረሱ ሕይወታቸውን የሚያጡ…

የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አርማውን ቀየረ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን ተቋማዊ አርማ መቀየሩን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር ጄኔራል አስፋው ማመጫ አስታወቁ። ጄኔራል ተቋሙ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት…

ጠላት አማራን አጥፍቶ ኢትዮጵያን ካላፈረሰ አያርፍምና ሁላችንም በአንድነት እንነሳ – አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ መግለጫ ሰጥተዋል ፡፡ ሃላፊው በዚህ ወቅት እንደገለጹት ÷ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አሁን ያለንበት የህልውና ዘመቻ በድል…

በኦሮሚያ ክልል ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ቀናት ውስጥ ለ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎች የኮቪድ 19 ክትባት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ከህዳር 8 እስከ 17 ቀን 2014 ዓ.ም በዘመቻ የሚሰጠውን ክትባት እድሜያቸው ከ12 አመት በላይ…