Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከውጪ የሚገባውን የስንዴ ምርት ለመተካት ክልሎች ጥረቶቻቸውን በማሳደግ ላይ ይገኛሉ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በምስራቅ ሸዋ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ጎበኘ። በጉብኝቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የዓለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ታዎፊላ ኒያማድዛቦ እናበኢትዮጵያ የዓለም ባንክ…

የጨፌ ኦሮሚያ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ አንደኛ አመት 2ኛ መደበኛ 6ኛ የስራ ዘመን የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቋል፡፡ በአዳማ ገልማ አባ ገዳ አዳራሽ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ጉባኤ፥ የመንግስት የልማት ድርጅት አስተዳደርን ለመወሰን የወጣ አዋጅ…

የኢትዮጵያን የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር በኢትዮጵያ የሚገኘውን የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሀብት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ ኔዘርላንድስ ስዌል እና አሶሼት ኢንክ ከተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ጋር በዛሬው እለት ተፈርሟል።ኩባንያው በሶማሌ…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ድጋፉን በሚያጠናክርበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ከዓለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ጋር ባንኩ ለኢትዮጵያ ድጋፉን በሚያጠናክርበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ የዓለም ባንክ የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር ታውፊላ ንያማድዛቦ ከገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ…

በኢትዮጵያ እና ቻይና የኢኮኖሚ እና ልማት ትብብሮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና በሁለቱ አገራት የኢኮኖሚ እና ልማት ትብብሮች በተመለከተ ፍሬያማ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም ማዕቀፍ ለቻይና ወገን በቀረቡት ነባርና አዲስ ፕሮጀክቶች ዙሪያም ሰፋ ያለ ምክክር ተደርጓል፡፡…

በአፋር ክልል በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከአፋር ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ዕድሜያቸው ከአንድ አመት…

የኑሮ ውድነት ላይ መንግስት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነት ላይ መንግስት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን የወከሉት የምክር ቤት አባላት ከመረጧቸው ህዝብ ጋር በተወያዩበት ወቅት የኑሮ ውድነት ላይ መንግስት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ…

በደሴ የብልፅግና ፓርቲ በጉባኤው ውሳኔዎችና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከነዋሪዎች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ የብልፅግና ፓርቲ በፓርቲው የጉባኤ ውሳኔዎችና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የስራ ዕድልና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ መድረኩ የፓርቲውን ውሳኔዎች ለህዝቡ…

የከረዩ አባ ገዳዎችን ግድያ በተመለከተ በህጋዊና ባህላዊ መፍትሔ እልባት ለመስጠት እየተሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከረዩ አባ ገዳዎች ግድያን በተመለከተ ህጋዊ እና አባገዳዎች በሚያስቀምጡት ባህላዊ መፍትሔዎች እልባት ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ድርጊቱ ትልቅ ስብራትን የፈጠረ…

ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት ታዋቂ የነበሩት ባለውስን አገልግሎት ስልኮች ተፈላጊነታቸው እያንሰራራ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2014(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ ያለሆኑ ነገር ግን በጥንካሬያቸው የሚታወቁት ባለውስን አገልግሎት ሞባይል ስልኮች እንደ አዲስ ጥቅም ላይ እየዋሉ መሆናቸው ተገለፀ፡፡ እነዚህ ባለውስን አገልግሎት ስልኮች( dumbphones) ከዘመናዊ ስልኮች ጋር ሲነፃፀሩ በጣም ውስን የሆነ…