Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የተጀመረው የልማት ውጥን እንዲቀጥል የዓለም ባንክ ድጋፉን ይቀጥላል- ታዎፊላ ኒያማድዛቦ

አዲስ አበባ፣ መጋት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተጀመረው የልማት ውጥን እንዲቀጥል የዓለም ባንክ ድጋፉን እንደሚቀጥል የዓለም ባንክ ቦርድ ስራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ታዎፊላ ኒያማድዛቦ ታዎፊላ ኒያማድዛቦ ገለጹ። ዳይሬክተሩ ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር…

የዓለም ጤና ድርጅት ፈቃድ ቢሰጠውም ወደ ትግራይ ያጓጓዘው እርዳታ አለመኖሩ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 95 ሜትሪክ ቶን መድሃኒትና የመድሃኒት ግብዓቶችን ወደትግራይ እንዲያጓጉዝ ፈቃድ ቢሰጠውም እስካሁን የመድኃኒት ግብዓቱን ሟጓጓዝ አለመጀመሩን ከብሄራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የተገኘ መረጃ አመላከተ፡፡…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ስታዲየም ግንባታን በቅርብ ጊዜ ለማጠናቀቅ እንሰራለን – የቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንላይት ኢንጅነሪንግ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንላይት ኢንጅነሪንግ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ዋንግ ቹንቺንግ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ስታዲየምን በፍጥነት ለመጨረስ በሚያስችል ጉዳይ ላይ ከባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

በመዲናዋ በቡድን በመደራጀት የተለያዩ ወንጀሎችን ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩ 51 ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡድን በመደራጀት የተለያዩ ወንጀሎችን የፈፀሙ 51 ተጠርጣሪዎችን ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል የተጠረጠሩ የህዝብ መገልገያ በሆኑ ልዩ ልዩ የመሰረተ ልማት…

በድሬዳዋ የኩላሊት እጥበት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የኩላሊት እጥበት ማዕከል ሊገነባ ነው። በድሬዳዋ በኩላሊት ህመም ምክንያት ለከፋ የጤና ችግር የሚዳረጉ ዜጎችን ለመታደግ የአስተዳደሩ አመራሮች፣ ነዋሪዎች፣ መንግስታዊና…

በኢትዮጵያ የስርዓት ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ አጋር የልማት ተቋማት በጋራ በመሆን በኢትዮጵያ የስርዓት ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ እና በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ∶∶ በውይይቱ መንግስት የስርዓት ጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ ለኢትዮጵያ ወሳኝ…

ቢሮው በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበሮችን አሰራጨ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበሮችን ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የትምህርት ግብዓቶች ጥናትና አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ይርሳው ብርሃኔ እንደገለጹት÷ ቢሮው…

ከ65 ሚሊየን ብር በላይ የካሳ ክፍያ ወስደዋል በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ይዞታ በሌላቸው ግለሰቦች ስም ከ65 ሚሊየን ብር በላይ ተገቢ ያልሆነ የካሳ ክፍያ ወስደዋል በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ 3 ተከሳሾች ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

ኮኬይን የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮኬይን የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሸቱ 2 ከ30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ፡፡ ሦስት የናይጄሪያ ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች መነሻቸውን ብራዚል-ሳኦ ፖሎ በማድረግ በኢትዮጵያ በኩል ወደ…

የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2014(ኤፍ ቢ ሲ)የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ ሪሞርቺያቶሪ ዩኒቲ የተሰኘው የጣሊያን የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ቡድን በኢትዮጵያ የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት አድርጓል።…