Fana: At a Speed of Life!

“ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን ተከትሎ ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች ወደ አገር ቤት እየገቡ መሆናቸው ተገለፀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ያቀረቡትን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት" ጥሪ ተቀብለው የመጡ እንግዶች ለኢዜአ…

ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ተጠባቂውን ጨዋታ ለመምራት ደቡብ አፍሪካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተስማ ተጠባቂውን የማማሎዲ ሰንዳውስን እና ፔትሮ አትሌቲኮ ጨዋታ ለመዳኘት ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል፡፡ የ2021/22 የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ወደ ፍፃሜው እየተጠጋ ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻ…

ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለሰላምና ለሀገር ደኅንነት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከግጭትና ከሽብር ራሱን አርቆ፣ ለሰላምና ለሀገር ደኅንነት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ…

የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ የኬንያ ሶስተኛው ፕሬዚዳንት እና አገሪቱን ከፈረንጆቹ 2003 እስከ 2013 የመሩት ኪባኪ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የኬንያው…

ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን ሲሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለጹ፡፡ አቶ ንጉሱ በጀሞ ሸማቶች እና ኢንተርፕራይዞች የሚገናኙበት ባዛር ላይ እየተሳተፋ ከሚገኙ…

አስተዳደሩ ለተቸገሩ ወገኖች 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የበዓል ስጦታ አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ችግር ላይ ለሚገኙ ዜጎች ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የበዓል ስጦታ አበርክቷል፡፡   የአስተዳደሩ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ካሳሁን እምቢያለ እንደተናገሩት÷…

ሚኒስቴሩ ከ213 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው 6 ስምምነቶችን ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ213 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ስድስት ስምምነቶችን ተፈራርሟል፡፡ ከስምምነቶቹ ውስጥ ከ41 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆነው ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን እያስተናገዱ…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ 313 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ተጨማሪ የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በነበረው ግጭት ጉዳት ለደሰረባቸው ዜጎች የሚውል 313 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ተጨማሪ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡   ድጋፉ በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ)…

በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት ታስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዛሬው ዕለት ታስቦ ውሏል፡፡ ዕለቱ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በስግደት፣ በጸሎት እና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው የታሰበው፡፡…

7 ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ ምርጥ ዘር በማስመሰል በህገ ወጥ መንገድ ሊሸጥ የነበረ ግለሰብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ ቀለም በመቀባት ምርጥ ዘር አስመስሎ ሰባት ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ በህገ ወጥ መንገድ ለሽያጭ ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ረዲ ደኑር እንደገለጹት ÷ በቆሎ…