Fana: At a Speed of Life!

በቻይና ምስራቃዊ ክፍል በተከሰከሰው አውሮፕላን በህይወት የተረፈ ሰው የለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በቻይና ምስራቃዊ ክፍል በደቡባዊ ጓንጊዢ ተራራማ ቦታ በተከሰከሰው ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን ውስጥ ምንም በህይወት የተረፈ ሰው እንደሌለ የነፍስ አድን ሰራተኞች ማረጋገጣቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል፡፡ አውሮፕላኑ 132…

የጋምቤላ ክልል የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ኡኬሎ ኝጌሎ ስረዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ኡኬሎ ኝጌሎ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ። አቶ ኡኬሎ ኝጌሎ ባደረባቸው ድንገተኛ ህመም በ58 ዓመታቸው መጋቢት 12 ቀን 2014 ዓም ከዚህ ዓለም በሞት…

አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌና ሌሎች አመራሮች የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ተስፋዬ ቤልጅጌና ሌሎች አመራሮች በጅማ ከተማ የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ። ምዕራፍ አንድ የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማት ፕሮጀክት ባለፈው አመት የተጠናቀቀ ስሆን ምዕራፍ…

ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ከመራጮች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መራጮች ጋር እየተወያዩ ነው። በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ተመርጠው ፓርላማ…

በህልውና ዘመቻው የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አካላት እዉቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የሠራዊት አባላት፣ ሲቪል ሠራተኞችና ክፍሎች በመከላከያ ሚኒስቴር ጤና ዋና መምሪያ እውቅና ተሰጠ። በምስጋና እና የእውቅና አሰጣጥ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር…

ለሰላምና ልማት በአንድነት ከሰራን የማንሻገረው ተግዳሮት የለም- ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝባችን ሰላም እና ልማት በአንድነት እና በቁርጠኝነት ከሠራን የማንሻገረው ተግዳሮት የለም ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በመካሄድ ላይ በሚገኘው 6ኛው የክልሉ ምክር…

ኢንዱስትሪ ፓርኮች በስራ ዕድል ፈጠራ የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያመጡ መንግስት አስፈላጊውን እገዛ ያደርጋል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች በስራ ዕድል ፈጠራና ውጭ ምንዛሬ የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያመጡ መንግስት አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ ፡፡ ከንቲባዋ የለቡ…

ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600ና ኤስ 3199 የተባሉት አደገኛ ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሰፊ ዘመቻ እንዲያደርጉ አቶ ደመቀ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ ወገኖች በአሜሪካ ምክር ቤቶች በኢትዮጵያ ላይ ለማሳለፍ የታቀዱት እጅግ አደገኛ ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ከፍተኛ ዘመቻ እንዲያደርጉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮነን…

አምባሳደር ፍፁም በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎችን እንዲቃወሙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 የተሰኙ ረቂቅ ህጎችን እንዲቃወሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አምባሳደሩ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

ዶ/ር ሊያ ከዓለም ባንክ የአፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ጋር የጤናውን ዘርፍ ማጠናከር በሚቻልበት ውኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከዓለም ባንክ የአፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ታውፊላ ኒያማዛቦ ጋር የጤናውን ዘርፍ ማጠናከር በሚቻልበት ውኔታ ላይ ተወያዩ፡፡   በውይይታቸውም በሁለቱ ተቋማት መካከል የነበረው የረጅም ጊዜ ግንኙነት…