“ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች እየገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን ተከትሎ ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች ወደ አገር ቤት እየገቡ መሆናቸው ተገለፀ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ያቀረቡትን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት" ጥሪ ተቀብለው የመጡ እንግዶች ለኢዜአ…