Fana: At a Speed of Life!

የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር ማካሄዱን ገለጸ፡፡ በቱሪዝም ሚኒስትሩ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ የተመራ ልዑክ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በማምራት ከክልሉ…

ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን የአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት የደረሰበትን ውድመት ለመሻገር ከክልሉ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በኢትዮጵያ…

ብልግፅና ፓርቲ በመከረባቸው ውሳኔዎቸና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ በሐረሪ ውይይት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልግፅና ፓርቲ ባካሄደው የመጀመሪያ ጉባኤ በመከረባቸው ውሳኔዎቸና አቋሞች ላይ የሚመክር የህዝብ የውይይት መድረክ ከመጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሄድ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ገለጸ። የክልሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ ባስመዘገበችው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰርቢያ -ቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ይዛ በማጠናቀቋ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

አቶ ብናልፍ አንዷለም የሐይማኖት ተቋማት ሰላምን በማስፈን ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም ከኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ የሐይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ያላቸው ሚና እና የሰላም ተልዕኳቸውን እንዳይወጡ በሚያደርጓቸው ተግዳሮቶች ዙሪያ ያተኮረ ነው…

የኢትዮጵያ የወንዶች የቮሊቦል ጥሎ ማለፍ ውድድር መጋቢት 15 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ የወንዶች የቮሊቦል ጥሎ ማለፍ ውድድር መጋቢት 15 ቀን 2014 ዓ.ም እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ትንሿ ስታዲየም በሚካሄደው ውድድር ወላይታ ዲቻ፣ ሙገር ሲሚንቶ፣…

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ ጉዳዮች የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ዑመር ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ እርዳታ ሃላፊ ዶር ካትሪን ሱዚ የተመራ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልዑካን ቡድን ከክልሉ መንግስት ጋር በዘላቂ ልማት…

በኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ የሚቃጡ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች በ50 በመቶ መጨመሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ብቻ መሰረታቸውን ክላዉድ (cloud) ላይ ያደረጉ የኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ ያነጣጠሩ የጥቃት ሙከራዎች 50 በመቶ ጭማሪ ማሳየታቸውን የትሬንድ ማይክሮ ሪፓርት ይፋ አድርጓል። የሳይበር ደህንነት ምርት አቅራቢው…

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ ጉዳዮች የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ዑመር ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ እርዳታ ሃላፊ ዶ/ር ካትሪን ሱዚ የተመራ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልዑካን ቡድን ከክልሉ መንግስት ጋር በዘላቂ ልማት…

በቻይና 133 ዜጎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን ተከሰከሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና 133 የሚሆኑ መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን መከስከሱ ተሰምቷል፡፡ ባለቤትነቱ የምስራቅ ቻይና አየር መንገድ የሆነው ይህ አውሮፕላን፥ ጉዋንግዚ ጉዋንግ በተሰኘ ክልል ነው የተከሰከሰው፡፡ አውሮፕላኑ በተራራ ላይ በተነሳ…