የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር አካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር በቅንጅት ለመስራት ምክክር ማካሄዱን ገለጸ፡፡
በቱሪዝም ሚኒስትሩ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ የተመራ ልዑክ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በማምራት ከክልሉ…