Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስተዳድር ም/ ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ከልል የመስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡   ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የ2014 የሰባት ወራት አፈጸጸም ገምግሞ…

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል-የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የማይቋረጥ ልምድ ጠቀሜታ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በስፋት እየተስተዋለ የመጣውን ተላላፊ ያልሆኑና ተያያዥ በሽታዎችን ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የማይቋረጥ ልምድ ጠቃሚ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ። በዓለም ላይ በየዓመቱ በአማካይ 41 ሚሊየን ሰዎች ተላላፊ ባልሆኑ…

የሙሩሌ ታጣቂዎች በንጹሃን ኢትዮጵያውያን ላይ ለሚያደርሱት ተደጋጋሚ ጥቃት መፍትሄ እንዲሰጠው ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙሩሌ ታጣቂዎች የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው በንጹሃን ዜጎች ላይ ለሚያደርሱት ተደጋጋሚ ጥቃት መፍትሄ እንዲሰጠው አምባሳደር ነቢል ማህዲ ጠየቁ።   በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን…

“ከኢድ እሰከ ኢድ ” በሚል መሪ ቃል ታላቁን ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ለማስጀመር ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እሰከ ኢድ " በሚል ስያሜ ታላቁን ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ለማስጀመር ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በታላቁ የረመዳን ወር በኢትዮጵያ ታላቁ የኢድ ሶላት…

ኢትዮጵያ ያሏትን ተጨባጭ እውነታዎች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት የምታደርገውን እንቅስቃሴ ልታጠናክር ይገባል – የሕግ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን ተጨባጭ እውነታዎች ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማስረዳት የምታደርገውን እንቅስቃሴ አጠናክር መቀጠል አለባት ሲሉ የሕግ ምሁራን ጠቆሙ፡፡ የሕግ ባለሙያው አቶ መስኡድ ገበየሁ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷…

በኢትዮጵያ የንግዱ ዘርፍ ላይ ሙስና እና ብልሹ አሰራር እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የንግዱ ዘርፍ ላይ ሙስና እና ብልሹ አሰራር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ”የንግድ ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ ማነቆ የወለደው ሙስና እና ብልሹ አሰራር” በሚል መሪ ሃሳብ…

ምዕራብ ዕዝ ከሕግ ማስከበር እስከ ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ከፍተኛ ድል ያስመዘገበ ነው – ጀኔራል አበባው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራብ ዕዝ ከሕግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻው እስከ ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ከፍተኛ ድል ያስመዘገበ መሆኑን የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ ተናገሩ፡፡   በምዕራብ ዕዝ ለሠራዊቱ…

የውንብድና ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች በፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተከሳሾች ጌታነህ አቸነፍ እነ ሞገስ ሙሉጌታ ከሌላ ካልተያዘ ግብረ አበራቸው ጋር በመሆን በፈፀሙት የውንብድና ወንጀል በዓቃቢ ህግ ክስ ተመስርቶባቸው በ5 ዓመት ከ4 ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው፡፡ ግለሰቦቹ በእስራት እንዲቀጡ…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ተቋርጦ የነበረውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት መልሶ ለማስቀጠል ወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ዝግጅቱን አጠናቆ ነባር ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ወደ…

የአማራ ክልል በጦርነት የደረሰበትን ችግር ለመሻገር ከክልሉ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነን – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን የአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት የደረሰበትን ውድመት ለመሻገር ከክልሉ ጋር በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ…