የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስተዳድር ም/ ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ከልል የመስተዳድር ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የ2014 የሰባት ወራት አፈጸጸም ገምግሞ…