የኦሮሚያ ክልል ለዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ለዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የመድኃኒት፣ የህክምና እና የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ አስረከበ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ የመድኃኒት አቅርቦትና የፋርማሲ አገልግሎት…