Fana: At a Speed of Life!

በኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ የሚቃጡ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች በ50 በመቶ መጨመሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ብቻ መሰረታቸውን ክላዉድ (cloud) ላይ ያደረጉ የኢ-ሜይል መልእክቶች ላይ ያነጣጠሩ የጥቃት ሙከራዎች 50 በመቶ ጭማሪ ማሳየታቸውን የትሬንድ ማይክሮ ሪፓርት ይፋ አድርጓል። የሳይበር ደህንነት ምርት አቅራቢው…

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ ጉዳዮች የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ዑመር ከተመድ የኢትዮጵያ ሰብአዊ እርዳታ ሃላፊ ዶ/ር ካትሪን ሱዚ የተመራ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልዑካን ቡድን ከክልሉ መንግስት ጋር በዘላቂ ልማት…

በቻይና 133 ዜጎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን ተከሰከሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና 133 የሚሆኑ መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን መከስከሱ ተሰምቷል፡፡ ባለቤትነቱ የምስራቅ ቻይና አየር መንገድ የሆነው ይህ አውሮፕላን፥ ጉዋንግዚ ጉዋንግ በተሰኘ ክልል ነው የተከሰከሰው፡፡ አውሮፕላኑ በተራራ ላይ በተነሳ…

የድርቅ አደጋን ለመቋቋም ውሃን ማዕከል ያደረጉ ዘላቂ ሥራዎች ይሰራሉ – ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድርቅ አደጋ በተከሰተ ቁጥር የዕለት ደራሽ እርዳታ በማቅረብ ብቻ መቋቋም ስለማይቻል ውሃን ማዕከል ያደረገ ዘላቂ ሥራዎች እንደሚሰሩ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ተናገሩ፡፡ የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ…

የኦሮሚያና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎችን የሚያገናኘው የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚያስተሳስረው የአጋሮ-ጌራ-ሜዳቦ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ 100 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው ፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀሙ በጥሩ እንቅስቃሴ…

በጌዴኦ ዞን በአይነስውር ተገልጋይ ላይ በደል ያደረሱ የጤና ባለሙያዎች ከስራ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን በዲላ ዙሪያ በሚገኘው በጪጩ ጤና ጣቢያ ውስጥ ወላድ በሆኑ አይነስውር ተገልጋይ ላይ በደል ያደረሱ የጤና ባለሙያዎች ከስራ ታገዱ። በዞኑ ጤና ጣቢያ ውስጥ አይነስውር በሆኑ ወላድ እናት ላይ በታየው…

በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ሰራዎችን በጥልቀት በመገምገም ልንሰራ ይገባል- ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ስራዎችን በጥልቀት በመገምገም እና ተገቢውን ድጋፍና ክትትል በማድረግ ልንሠራ ይገባል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ የትራንስፖርትና…

ሚኒስቴሩ ከጀርመን የልማት ተቋም ጋር ያዘጋጀው የ5 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ከጀርመኑ የልማት ተቋም (ጂ አይ ዜድ) ጋር ያዘጋጀው አሳታፊ እና የተቀናጀ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ዝግጅት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ የኢትዮ ጀርመን አሳታፊ እና የተቀናጀ…

የኦሮሚያ ክልል ለሰላም፥ለመልካም አስተዳደርና ለልማት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና ህዝብ የሀገር ሉዓላዊነት እና ሰላም ከማስከበር ጎን ለጎን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍ የልማት ስራዎችን ለማፋጠን በልዩ ትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ…

ባህርዳርን ከሩሲያ ከተሞች ጋር በእህትማማችነት ለማስተሳሰር በቅንጅት ይሰራል- አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በባህር ዳር ከተማ እድገትና መሰረተ ልማቶች እንዲሁም በከተሞች ትስስር ጉዳይ መክረዋል፡፡…