ህወሓት የሚፈጽመው ውድመት በምዕራባውያን ውግዘት አልገጠመውም – በተመድ የኤርትራ አምባሳደር
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያን በአፍሪካ ቀንድ በሚከተሉት የተሳሳተ የውጪ ፖሊሲ ምክንያት አሸባሪው ህወሓት የሚፈጽማቸውን ውድመቶች እያወገዙ እንዳልሆነ በተባበሩት መንግስታት የኤርትራ አምባሳደር ሶፊያ ሃይለማርያም ተናገሩ፡፡
አምባሳደሯ አር ቲ ከተሰኘ የቴሌቪዥን…