Fana: At a Speed of Life!

የጎንደር ከተማ  ዘማቾች ዛሬ  አሸኛኘት  ተደረገላቸዉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ከተማ  ዘማቾች ዛሬ  አሸኛኘት  እንደተደረገላቸው የከተማ አስተዳደሩ  አስታወቀ። በአሸኛኘት ስነ ስርዓቱ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ፥ ትህነግ ሀብታችን ዘርፏል ፣…

ዳግም የግፍ ቀንበርን አንቀበልም -የሲዳማ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ዳግም የግፍ ቀንበርን አንቀበልም" ሲል የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዳግም የግፍ ቀንበርን አንቀበልም…

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ከተላለፉ ዋና ዋና መመሪያዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ የተለያዩ መመሪያዎችን አስተላልፏል፡፡ ከዋና ዋና መመሪያዎች መካከልም፡- 1. አዲስአበባ ዉስጥ የሚኖር ማንኛውም ነዋሪ በእጁ የሚገኙ መሳሪያዎችን "ከዚህ ቀደም ያስመዘገበም ሆነ ያላስመዘገበ "…

የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባን ሰላምና ፀጥታ በሚፈታተኑ ጉዳዮች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የመዲናዋ የደኅንነትና የፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል። የአዲስ አበባን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በሽብርተኛው የህወሃት ደጋፊዎችና ናፋቂዎች…

አውደ – ርዕዩ ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልከውን የቡና አቅርቦት እንድትጨምር ያግዛል – ቡናና ሻይ ባለሥልጣን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የሚዘጋጀው አራተኛው ዓለም አቀፍ የገቢ አውደ ርዕይ የኢትዮጵያ ቡና በቻይና የተሻለ ገበያ እንዲኖረው እንደሚያደርግ ተገለጸ። አውደ ርዕዩ በፈረንጆቹ ከህዳር 5 እስከ 10 ቀን 2021 በሻንጋይ የሚካሄድ ሲሆን በዓለም ዙሪያ ያሉ…

አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን እናሳድግ – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያውያን አብሮ ለመሥራት ያሉንን ዕሴቶች ተጠቅመን አገራችንን በጋራ እናሳድግ ሲሉ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ…

ሰባት የኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ሥራ ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳባት የኢፋ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የግንባታ ሥራቸውን አጠናቀው አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ በ2014 የትምህርት ዘመን 240 ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር አስፈላጊውን…

አንድ ሆኖ በመቆምና አቅምን በማስተባበር የሽብር ቡድኑን ህልፈት ማፋጠን ይገባል-የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል፡፡   የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-   አሸባሪው ህውሓት ባለፈው ዓመት ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ የመከላከያ…

የግል መሳሪያ ያላቸው ነዋሪዎች በሁለት ቀን ውስጥ እንዲያስመዘግቡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከዚህ ቀደም መሳሪያ ያስመዘገቡም ሆነ ያላስመዘገቡ የግል መሳሪያ ያላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በሁለቱ ቀናት ውስጥ እንዲያስመዘግቡ የከተማ አስተዳደሩ የሰላምና ደህንነት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

አሸባሪውን ቡድን ደምስሶ ወደ ልማት ለመመለስ የጋምቤላ ክልል ሕዝብ ከመከላከያ ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የልማት ፀር የሆነውን የጁንታውን ቡድን በአጭር ጊዜ ውስጥ በመደምሰስ ፊታችንን ወደ ልማት ተግባሮቻችን ለመመለስ የክልሉ ሕዝቦች ከሀገር መከላከያ ጎን እንዲቆሙ የጋምቤላ ክልል መንግስት ጥሪ አቀረበ፡፡ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ…