Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ የድርጅቱን መደበኛ ስብሰባ በባሕር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊ ጣሂር መሐመድ ስብሰባውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፥ በስብሰባው ያለፉት ጊዜያት የፓርቲው…

የከረ ዲማ ጎበንቲ ራሚስ የመንገድ ግንባታ አለመጠናቀቅ ለተለያየ ችግር እንደዳረጋቸው አርብቶ አደሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከረ ዲማ ጎበንቲ ራሚስ 32 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ዳርጎናል ሲሉ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የጎሎዳ ወረዳ አርብቶ አደሮች ቅሬታቸውን ገለጹ። የመንገድ…

አቶ ደመቀና ተሰናባቹ የሳዑዲ አምባሳደር በሀገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና ተሰናባቹ በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጃሚል አብዱላህ በሀገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሁኔታ ላይ መከሩ፡፡ በውይይታቸውም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ከመጋቢት 15 ቀን ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ከመጋቢት 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መደበኛ ጉባዔውን እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ አስታውቀዋል። የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ምክር ቤቱ ስለሚያደረግው መደበኛ…

ምክር ቤቱ ኤች አር 6600 ረቂቅን ኮንግረሱ በምንም መልኩ መደገፍ የለበትም ሲል ቅሬታውን አሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ኤች አር 6600 ረቂቅን ኮንግረሱ በምንም መልኩ መደገፍ የለበትም ሲል ቅሬታውን አሰማ፡፡ በአፕ ስቴት ኒውዮርክ ኮንግረስማን ጆሴፍ ሞራለ ቡድን ጋር በተደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ነው የምክር ቤቱ…

በርካታ የትግራይ ወጣቶች የሕወሓትን ግፍ በመሸሽ ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ቁጥር ያላቸው የትግራይ ወጣቶች የሕወሓትን ግፍ እና በደል በመሽሽ ወደ አማራ ክልል እየገቡ እንደሆነ የዋግ ኸምራ ብሔረሰብ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ገለጸ፡፡ ሽብርተኛው የሕወሓት ቡድን በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚያደርሰውን…

በቤላ ተራራ ላይ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ ወደ ሌላ እንዳይዛመት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኸምራ ዞን በቤላ ተራራ ላይ የተከሰተውና አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ወደ ሌላ ቦታ እንዳይዛመት የመከላከል ስራ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የአካባቢ የደን እና ዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ሰደድ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ሰርሞሎ በጉባኤው መክፈቻ ባደረጉት ንግግር ÷ ምክር ቤቶች ለመልካም አስተዳደር፣ ልማትና ፍትህ መረጋገጥ ትልቅ ሃላፊነት የተሰጣቸው በመሆኑ ይህን ሃላፊነታቸውን በትጋት ሊወጡ ይገባል ብለዋል። ከዚህ አኳያም የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች አስፈጻሚ…

ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የሳዑዲ አምባሳደር ጋር በሀገሪቱ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ተነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሣሚ ጃሚል አብዱላህን አሰናበቱ። ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ እና አምባሳደር ሣሚ ጃሚል አብዱላህ በሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በአስቸጋሪ…

የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ያካሄደው 10ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት÷ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት…