የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን ለማፍረስ የተነሳዉን አሸባሪ ቡድን ደምስሰን ሃገራችንን እናድናለን – የጭልጋ ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ ብሎ የተነሳውን አሸባሪ ቡድን በግንባር ተሰልፌ በመፋለም የራሴን አስተዋጽኦ አደረጋለሁ እንጅ ቤቴ ድረስ እስኪመጣ በመጠበቅ የታሪክ ተወቃሽ መሆን አልፈልግም ትላለች በምዕራብ ጎንደር ዞን የአይከል ከተማ ነዋሪዋ…
የሀገር ውስጥ ዜና መላው የኦሮሚያ ክልል ህዝቦች እና አመራሩ ሀገርን ለማዳን ለሚደረገዉ ፍልሚያ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲንቀሳሱ መወሰኑን የክልሉ መንግስት አስታወቀ Meseret Awoke Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሽብርተኛዉ የወያኔ ጁንታ ከተፈጠረበት ቅጽበት ጀምሮ በሴራ፣ በተንኮል፣ በመግደል፣ በመዝረፍ፣ በመጥለፍ፣ … ወዘተ እድሜውን ሙሉ የኖረ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከዳተኞችን ቅስም ሰብረን ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ሁላችንም በያለንበት ወታደር ልንሆን ይገባል – የፌዴሬሽን ም/ቤት Meseret Awoke Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጥቅምት 24 የክህደት ጥግ የታየባት ዕለት! የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ልብ የሰበረ ዜና የተሰማበት ዕለት ነው። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዛሬም የከዳተኞችን ቅስም ሰብረን ሀገራችን ወደ አዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮንትሮባንድ የገቡ የተለያዩ ዕቃዎች ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ዋሉ ዮሐንስ ደርበው Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ የገቡ 71 ቦንዳ ጨርቅ፣ የተለያዩ ሽቶዎችና ቶርሽን ጫማዎች ከነተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ፖሊስ አስታወቀ። የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- 99283 (አ.አ) አይሱዙ ተሽከርካሪ 30 ቦንዳ ልባሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን ሊያጠፋ የመጣን ጠላት የማይፋለም ኢትዮጵያዊ ሊኖር አይገባም – ኢሕአፓ Meseret Demissu Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን ሊያጠፋ የመጣን ጠላት የማይፋለምና ኢትዮጵያን ለማዳን በሚካሄደው የህልውና ዘመቻ የማይሳተፍ ኢትዮጵያዊ ሊኖር አይገባም ሲል ኢሕአፓ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ)…
የሀገር ውስጥ ዜና የመዲናዋ ወጣቶች የህልውና አደጋውን ለመቀልበስ በቁርጠኝነት ወደ ግንባር እንዲተሙ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች የህልውና አደጋውን ለመቀልበስ ከመቼውም በላቀ ቁርጠኝነት ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋማትና የውጊያ ግንባሮች እንዲተሙ ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ሀገራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት አገር ለማፍረስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማክሸፍ በትጋት እንሰራለን-የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ Melaku Gedif Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ኢንጂነር መሐመድ ሻሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በዛሬው ዕልት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- አሸባሪው ህውሓት ኢትዮጵያን እኔ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች ወራሪውን ለመፋለም ተዘጋጅተዋል – የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር Alemayehu Geremew Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛውን ትህነግ ወራሪ ቡድን ለመደምሰስ ከአማራ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የተላለፈውን የክተት ጥሪ ተከትሎ የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በግንባር ለመፋለም ዝግጅት መጀመራቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ገብረፃዲቅ አስታወቁ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል ዘመቻውን መቀላቀል አለበት – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ዮሐንስ ደርበው Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አከባቢ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል የህልውና ዘመቻውን በፍጥነት እንዲቀላቀል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዊ ብሔረሰብ ነዋሪዎች ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን አስታወቁ Alemayehu Geremew Nov 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ነዋሪዎች ለክተት ጥሪው ፈጣን ምላሽ በመስጠት ወደ ግንባር ለመዝመት መዘጋጀታቸውን የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ እንግዳ ዳኛው አስታወቁ፡፡ የብሔረሰብ አስተዳደሩ ነዋሪዎች ÷ ሽብርተኛው የትህነግ ወራሪ…