Fana: At a Speed of Life!

የክልሉ ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የተላለፉ አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ…

በሁለት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ ተጨማሪ ሁለት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የማስተካከያ እርምጃ መውሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ ። ባለሥልጣኑ የደረሱትን የኅብረተሰብ ጥቆማዎች መነሻ በማድረግ ባካሄደው ድንገተኛ ጉብኝት…

ሶማሊያ በአስር ዓመታት ውስጥ እጅግ የከፋ የተባለው ድርቅ እንዳጋጠማት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶማሊያ በአስር ዓመታት ውስጥ ሶስተኛው እና እጅግ አሰከፊ የተባለው ድርቅ እንዳጋጠማት ተገለጸ፡፡ በማዕከላዊ ሶማሊያ እና በደቡብ ሶማሊያ የሚገኙ መንደሮች በተከሰተው አስከፊ ድርቅ ክፉኛ የተጎዱ አካባቢዎች መሆናቸው ተመላክቷል። በተለይ…

የጭነት አግልግሎትን ያቀላጥፋል ተብሎ የታመነለት ‘ዚትራክ’ የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጭነት አግልግሎትን ያቀላጥፋል የተባለ ‘ዚትራክ’ የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ ሆነ፡፡ መተግበሪያው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር  በለጠ ሞላ፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛውእና የዚ…

ጉምሩክ ኮሚሽን ተቋሙን ሰውን ማዕከል ባደረገ መልኩ ለማሻሻል እያከናወነ ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ተቋሙን ሰውን ማዕከል ባደረገ መልኩ ለማሻሻል እያከናወነ ያለው ሥራ የሚደነቅ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷የተቋም…

ከባህር ዳር – ዳንግላ በሚሄድ 66KV አስተላለፊ መስመር በተፈፀመ ስርቆት የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባህር ዳር - ዳንግላ በሚሄድ 66KV አስተላለፊ መስመር በተፈፀመ ስርቆት ዳንግላ፣ ዱርቤቴ፣ መራዊ ፣ ኮሶበር፣ ግምጃ ቤት፣ ቻግኒ እና በአካባቢያቸው ባሉ ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጧል፡፡ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዳሳወቀው÷…

የዓለም የጤና ድርጅት “የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ” ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ ነው-መንግስት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት "የህክምና ቁሳቁስ ወደ ትግራይ ክልል እንዳላደርስ በመንግስት ተከልክያለሁ" ማለቱ ፍጹም ከእውነት የራቀ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡   የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮች በጉምሩክ ኮሚሽን ጉብኝት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር በአቶ ተፈሪ ፍቅሬ የተመራ የልኡካን ቡድን በጉምሩክ ኮሚሽን የተከናወኑ ሁለንተናዊ የለውጥ ስራዎችን በዛሬው እለት ተዘዋውሮ ተመልክቷል፡፡ በጉብኝቱ ማጠቃለያ አስተያየታቸውን የሰጡት አቶ…

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ሥራ ተሠርቷል- የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች ተፈናቅለው በሰሜን ሸዋ ዞን ተጠልለው የሚገኙ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ መረጃ የመለየት ስራ ተሠርቶ ለክልሉ መንግስት መላኩን የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡…

በመዲናዋ ያጋጠመው የኃይል መቆራረጥ በሁለት ሣምንታት ውስጥ ይስተካከላል – የአዲስ አበባ ኤሌክትርክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ያጋጠመውን የኃይል መቆራረጥ ችግር በሁለት ሣምንታት ውስጥ ለማስተካከል እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ሰሞኑን በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች…