Fana: At a Speed of Life!

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና ኩላሊት ህክምና ማዕከል እንደሚገነባ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና የኩላሊት ህክምና ማዕከል ለማስገንባት ዝግጅት መጀመሩን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው በ2022 የግብርና እና ጤና-መር የልህቀት ማዕከል ለመሆን በያዘው እቅድ መሰረት በጤና ስራ ላይ አትኩሮ…

ፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ የድምጻውያን ውድድር 10ኛ ምዕራፍ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ቴሌቪዥን የሚዘጋጀውና ተወዳጁ የፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር 10ኛ ምዕራፍ ዛሬ ተጀመረ። ፋና ላምሮት ከአዳዲስ ተወዳዳሪዎችና ባለተሰጥኦዎች ጋር በቀጥታ ስርጭት የጀመረ ሲሆን፥ በሁለት ምድብ የተከፈሉት የምዕራፍ 10…

ሩሲያ ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች 10 ከፍተኛ የእንግሊዝ ባለሥልጣናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ እየወሰደች ያለውን ወታደራዊ እርምጃ በሚመለከት እንግሊዝ በወሰደችው “የጠላትነት አቋም” ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ጨምሮ ሌሎች የአገሪቱን ከፍተኛ ባለስልጠናት ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አግዳለች። የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ…

“ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቶቻችን ለሰላማችን እና ለአብሮነታችን” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቶቻችን ለሰላማችን እና ለአብሮነታችን" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ከተማ ውይይት ተካሄደ። በዓለም የእርቅና ሰላም ግብረሰናይ ድርጅት አማካይነት የተካሄደው ውይይት ዋና ትኩረቱ ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች ለሰላም…

በአማራ ክልል በአሻባሪው ህወሓት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ የጤና ተቋማት ወደ አገልግሎት መስጠት እየተመለሱ ነው- የክልሉ ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው እና ወራሪው የህወሓት ቡድን ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ ጤና ተቋማት ባለሙያዎች ባሳዩት ቁርጠኝነት አገልግሎት መስጠት እየጀመሩ መሆኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ2014 በጀት ዓመት የ6 ወራት…

በህገ ወጥ ግንባታና መሬት ወረራ ላይ የተጀመረው ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሐረሪ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራ ላይ የተጀመረው ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሐረሪ ክልል አስታውቋል፡፡ ክልሉ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ህገ ወጥ የመሬት ወረራና ህገ ወጥ ግንባታ ከለውጡ በፊት ጀምሮ ተንሰራፍቶና…

በደቡብ ክልል ከ94 ሺህ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት ክልል አቀፍ የውይይት መድረክ በተለያዩ ከተሞች እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ በተቀመጡ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ያለመ ክልል አቀፍ የወጣቶች መድረክ በ157 ከተሞች ወጣቶችን ያሳተፈ ውይይት በመካሔድ ላይ ይገኛል፡፡   በብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች…

ኤጀንሲው የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎችን የደንብ ልብስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ የከተማዋን የትራፊክ እንቅስቃሴ ሰላማዊ እና ተቀባይነት ያለው ለማድረግ የትራፊክ ቁጥጥር ባለሙያዎች የሚለብሱት የደንብ ልብስ ይፋ አድረጓል፡፡   የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር…

አዋሽ ባንክ በኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ ተብሎ መመረጡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሎባል ፋይናንስ ለ29ኛ ጊዜ በፈረንጆቹ 2021 ዓመታዊ የዓለም እና የየአገራቱን ምርጥ ባንኮች ምርጫ ይፋ አድርጓል።   በዚህም መሰረት ከአፍሪካ አህጉር የደቡብ አፍሪካው “የስታንዳርድ ባንክ” አንደኛ ምርጥ ባንክ ተብሎ…

ሩሲያ የዩክሬንን የሚሳኤል ማምረቻ ማውደሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ኪየቭ አቅራቢያ የሚገኝን የዩክሬን ሚሳኤል ማምረቻ ማውደሟን አስታውቃለች፡፡   ጥቃቱ የተፈፀመው ዩክሬን የሩሰያን የጦር መርከብ “በሚሳኤል መትቼ አስጥሚያለሁ “ ማለቷን ተከትሎ ሲሆን፥ ሞስኮ ኪየቭ ላይ ተጨማሪ ጥቃት ልትሰነዝር…