Fana: At a Speed of Life!

ወደ ቻይና ከሚላኩ የወጪ ምርቶች ጋር በተያየዘ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 9፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ወደ ቻይና ከሚላኩ የወጪ ምርቶች ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ የበይነ-መረብ ውይይት የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተካሂዷል። በውይይቱ አዲሱ ህግ ድንጋጌዎችና በላኪ ድርጅቶች ላይ እየፈጠረ ያለው ተፅዕኖ በስፋት የተነሳ ሲሆን፥…

በመዲናዋ በህገ-ወጥ መልኩ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦችን ሲመነዝሩ የነበሩ 7 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በሞባይል ስልክ መሸጫ እና በሸቀጣ ሸቀጥ መደብር ውስጥ በህገ-ወጥ መልኩ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን ሲመነዝሩ የነበሩ ሰባት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ ፖሊስ መጋቢት…

ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ከመጋቢት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መጀመሩን ጠቅሶ በዚህም ደስታ…

አላስፈላጊ ሶፍትዌሮችና መተግበሪያዎች የትኞቹ ናችዉ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አላስፈላጊ ሶፍትዌር የሚባለው አንድ ተጠቃሚ መተግበሪያዎችን ከበይነ-መረብ ሲያፈላልግ እና ሲያወርድ በስልክ አልያም በኮምፒዉተር ላይ ብቅ በማለት ራሳቸዉን የሚያስተዋዉቁ አላስፈላጊ የሆኑ መተግበሪያዎች ናቸዉ። እነዚህ አላስፈላጊ መተግበሪያዎች…

በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን ለማዕከላዊ ገበያ የሚቀርብ 30 ሺህ ቶን ቡና ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የምርት ዘመን ለማዕከላዊ ገበያ የሚቀርብ 30 ሺህ ቶን ቡና መሰብሰቡን በጋምቤላ ክልል የማጃንግ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት መምሪያ ገለጸ። በመምሪያው የቡና ሻይ ቅመማ ቅመም ቡድን መሪ አቶ ሲሳይ በላይነህ÷በዘንድሮው አመት…

ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እንደምታስቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እና የኢኮኖሚ ትብብር እንደምታስቀጥል ገልጻለች፡፡   የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን በእኩልነት፣ በጋራ ጥቅም እና መከባበር…

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር በዱብቲ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽንን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በዱብቲ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽንን ሥራ አስጀምረዋል፡፡ የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ አወል አርባን ጨምሮ የሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ሪ ፕሮዳክቲቭ ሄልዝ ትሬኒንግ…

ለትምህርት ስርዓቱ ማነቆ ናቸው በተባሉ ተግዳሮች ላይ የትምህርት ሚኒስትሩ በጅማ ዩኒቨርሲቲ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትምህርት ስርዓቱ ውድቀትና ማነቆ ናቸው በተባሉ ተግዳሮች ላይ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በጅማ ዩኒቨርሲቲ መከሩ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታዉ ዶክተር ፋንታ በላይ ዛሬ የጅማ…

የንግዱ ማህበረሰብ የበዛ ትርፍ ከመፈለግ ይልቅ የችግር ጊዜን ተባብሮ እንዲያሳልፍ የሃይማኖት አባቶች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ ብዙ ትርፍ ከመፈለግ ይልቅ የችግር ጊዜን ተባብሮ ማለፍ ላይ ማተኮር እንዳለበት የሃይማኖት አባቶች ጠየቁ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ አላግባብ የዋጋ ጭማሪዎች በመሰረታዊ ፍጆታዎችና በሌሎች እቃዎች ላይ ታይቷል። የዋጋ…

ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የተሟላ የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ፡፡ የድርጀቱ የምስራቅና የደቡብ አፍሪካ ቀጠናዊ ቢሮ የህጻናት ጥበቃ ሪጅናል አማካሪ አንደሪው በሮክስ…