Fana: At a Speed of Life!

እንደ ሃገር የመጣብንን አደጋ አንድ ሆነን እንመክተዋለን- የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሃገር የመጣብንን አደጋ አንድ ሆነን እንመክተዋለን ሲል የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ገለፀ፡፡ ይህ ጠላት በአፋርና በአማራ ክልሎች ላይ ወረራ ይፈፅም እንጂ በከፍተኛ የበቀልና የጥላቻ ስሜት የመጣ የመላው ኢትዮጵያውያን ጠላት…

የህልውና ዘመቻውን ከተቀላቀሉ የዩኒቨርሲቲ መምህራን አንደበት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ረዳት ፕሮፌሰርነቱን ለማጸደቅ ቀናት ሲጠባበቅ የነበረው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ መምህሩ ሲሳይ እባብየና በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ኢንጂነሪንግ መምህር ኢንጂነር መንግሥት ካሳው የህልውና ዘመቻውን…

አመራሩና ህዝቡ ሙሉ አቅሙን ኢትዮጵያን ማዳን ላይ ማድረግ አለበት-የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ በወቅታዊ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚያግዙትን የውጭ ጠላቶችና የውስጥ…

ሀገርን ከእነ ሙሉ ክብሯ ለማቆየት ያለንን አማራጭ ሁሉ እንጠቀማለን – የደቡብ ክልል መስተዳድር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የደቡብ ክልል ህዝቦች እና አመራሮች ሀገርን ለማዳን ለሚደረገው ፍልሚያ ከሁሉ ተግባር ቅድሚያ ሰጥተው እንዲረባረቡ፣ ወጣቶች ጀግናው የመከላከያ ሃይላችንን እንዲቀላቀሉና ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ፀጥታ እንዲጠብቁ፣ መላው…

የድሬዳዋ ነዋሪዎች የህወሓትን ሴራ በማጋለጥ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የሕወሓት ቡድን እኔ ያልመራኋት ኢትዮጵያ መበታተን አለባት ብሎ የቁም ቅዠቱን ለመተግበር የትግራይን ወጣቶች አታሎ በኢትዮጵያ ላይ እያዘመተ ለትውልዱ ሳይራራ እየማገዳቸው መሆኑን የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ…

በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ÷ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር መሳተፋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች…

ለኢትዮጵያ ህልውና ሕይወታችንን ለመክፈል ዝግጁነን አሉ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር የማዳን ጉዳይ የተወሰነ አካል ባለመሆኑ ሁሉም ዜጋ ሀገርን ማዳንና አሸባሪው ህውሃት ለማጥፋት መነሳት አለበት ሲሉ የሀረሪ ክልል ወጣቶች ገልጸዋል፡፡ ሀገር ከሁሉም ይቀድማል በመሆኑም ሁሉም ዜጋ በተለይም ወጣቱ ሀገሩን…

የክተት ጥሪውን ለመቀላቀል ቁርጠኛ መሆናቸውን የባህር ዳር ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት የተላለፈውን የክተት ጥሪ ተቀብለን የህልውና ዘመቻውን ፈጥነን ለመቀላቀል ቁርጠኛ ነን ሲሉ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። በየአካባቢው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ በማሰራጨት የህዝቡን ልብ የሚሰልቡ ቅጥረኞችን ተከታትሎ…

የሱማሌ ክልል ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ድንበር በንቃት እንደሚጠብቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ የመሩት የሱማሌ ክልል የፀጥታ ኮሚቴ ሳምንታዊውን ስብሰባ አካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት የተገኙ ሲሆን÷ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎ…

አሸባሪውን ቡድን በአጭር ጊዜ ለመደምሰስ እንደህዝብ መዝመት እንደሚገባ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህልውናን ለማስከበር ማንኛውም ጤናማ ሰው በህዝባዊ ማዕበሉ መሳተፍ አለበት ሲሉ የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ያለዓለም ፈንታሁን ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር አሸባሪው ሕወሓት እያደረሰ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ…