Fana: At a Speed of Life!

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ግብ እንዲሳካ አካታች መንገዶችን መከተል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኮሚሽነሮች የተሾሙለት አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ግቡን ያሳካ ዘንድ ከወዲሁ አካታች መንገዶችን ሊከተል እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት…

አስፈላጊውን መረጃ ብንይዝም “በሲስተም መቋረጥ“ ምክንያት ከወልቂጤ ኬላ ማለፍ አልቻልንም- ቡና ላኪዎችና አሽከርካሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጋዊ ቡና ላኪዎች ሆነን የሚጠበቅብንን ሙሉ መረጃ ብንይዝም “በሲስተም መቋረጥ” ምክንያት ከሳምንት በላይ ከወልቂጤ ኬላ ማለፍ አልቻልንም ሲሉ ቡና ላኪዎች እና አሽከርካሪዎች ቅሬታ አሰሙ፡፡ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የቴሌብር የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮቴሌኮም ቴሌብርን በመጠቀም የሚደረገውን ዕለታዊና ወርሃዊ የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ ማንሳቱን አሰታወቀ። ከዚህ በፊት ተጥሎ የነበረው ዕለታዊ እና ወርሃዊ የገንዘብ እንቅስቃሴ ገደብ በመነሳቱ ደንበኞች ግብይትን ያለገደብ…

መንግስት ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ መንግስት ለትግራይ ህዝብ ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ አስፈላጊውን ገንቢ ሚና እየተጫወተና ዕርዳታ እንዲላክ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ፥ መንግስት…

የአግሮ ኢንዱስትሪ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር አሽናፊዎች ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የዩኒቨርሲቲ የአግሮ ኢንዱስትሪ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር አሽናፊዎች ተሸለሙ፡፡ ሽልማቱን ያበረከቱት የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን÷ የአገራችን የጀርባ አጥንት የሆነውን እና ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ…

የጋሞ ዞን አርሶ አደሮች በሕገ-ወጥ ደላሎች የድካማችንን ዋጋ አጥተናል አሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን አርሶ አደሮች በሕገ-ወጥ ደላሎች ምክንያት የገበያ ችግር አጋጥሞናል፥ የድካማችንንም ዋጋ አጥተናል ሲሉ ተናገሩ፡፡ አርሶ አደሮቹ አንድ ኪሎ ሙዝ 8 ብር እየሸጡ÷ ምንም እሴት ያልጨመሩ ደላሎች ግን ከ21 ብር በላይ እየሸጡ ተጠቃሚ…

የክልሉ ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ "የቤኒሻንጉል ጉሙዝ የልማት ድርጅት (የቤጉ ዴቨሎፕመንት ግሩፕ)"…

የሶማሌ ክልል ለህጻናት አገልግሎት የሚውል የህክምና ቁሳቁስ አሰራጨ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ላጋጠመቸው ህፃናት የሚሆኑ የህክምና ቁሳቁሶችን ለ180 የጤና ማዕከላት ማሰራጨቱን አስውቋል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ያሰራጨው የህክምና ቁሳቁስ በክልሉ…

የአማራ ክልል መስተዳደር ምክር ቤት 10ኛ አስቸኳይ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መስተዳደር ምክር ቤት 10ኛ አስቸኳይ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የሚመሩት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 10ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የተጀመረው ዛሬ ከሰዓት በኋላ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የካቲት 19…

የክልሉ ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ የተላለፉ አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎችን ወደ ተግባር መቀየር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ…