Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገችው ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ ሰላም ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡   ቃል አቀባዩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሳምንታዊ…

የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) የኢትዮጵያ ዋና…

መገናኛ ብዙኃን እውነተኛ መረጃ የሚያደርሱና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያስጠብቁ ሊሆኑ ይገባል- መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰቡን የመረጃ ፍላጎት ለማድረስ የመገናኛ ብዙኃን መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም ይህ ብቻ ግን በቂ አይደለም ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። መገናኛ ብዙኃኑ ከመስፋፋት ባለፈ…

የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም- የኦፌኮ ም/ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ገለጹ፡፡   አቶ ሙላቱ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ ፓርቲያቸው…

የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በራስ አቅም ብቻ ማደግ እንደሚቻል ማሳያ ነው- አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በበጋ ወቅት በመስኖ የተጀመረው የስንዴ ሰብል ልማት ጅምር አመርቂ ውጤት ባለን የተፈጥሮ ሀብትና ሰፊ የሰው ኃይል ብቻ መለወጥ እንደምንችል ያረጋገጠ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ…

የኃይል ስርቆት ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ በከተማዋ በተለምዶ ሽሮሜዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በጥቃቅንና…

ሚኒስቴሩ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እስከ መጋቢት 13 እንዲያስተካክሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ወደ መንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ ተማሪዎች አስፈላጊ መረጃዎችን እስከተፈቀደው የጊዜ ገደብ ድረስ እንዲያሟሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ባስመዘገቡት ውጤት መሠረት በመንግስት…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያያለው እምቅ ተፈጥሯዊ ውበት የኢትዮጵያን ቀጣይ የቱሪዝም አቅም ተስፋ በግልጽ የሚያመላክት ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን አማን ከተማና አከባቢው የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡   ሚኒስትሯ ጉብኝታቸውን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ “በደቡብ…

ኢትዮጵያ የ2022ቱን “ዓለም አቀፍ የኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤን” ልታስተናግድ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የ2022ቱን "ዓለም አቀፍ የኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤን" እንደምታስተናግድ ተገለጸ፡፡ ጉባዔውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን እና ኤክስቴሽያ በትብብር የሚያዘጋጁት ነው። በጉባዔው ከ30…

የኢትዮጵያን የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት ዕድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በዱባይ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያን የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን አማራጭ የኢንቨስትመንት ዕድል የሚያስተዋውቅ የኢንቨስትመንት ፎረም ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶችና ለውጭ አገራት ባለሃብቶች በዱባይ ተካሄዷል። በፎረሙ ላይ የኢትዮጵያ…