Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል አቶ ደመቀ አጥናፉ በኢትዮጵያ አዲሱን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተወካይ ክላውድ ጂብዳር ጋር ተወያይተዋል፡፡   በወቅቱም የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ እና…

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸዉ የህክምና ተቋማት 123 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ውድመት ለደረሰባቸዉ የአማራ ክልል ስምንት ዞኖች 123 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ድጋፍ ተበረከተ፡፡ ድጋፉ የተደረገው ዩኤስ ኤይድ ትራንስፎርም ፕራይመሪ ሄልዝ ኬር አክቲቪቲ የተሰኘ…

ጉዳት የደረሰባቸው የህክምና ተቋማትን እስራኤል ከሚገኙ የህክምና ተቋማት ጋር በቀጥታ የሚገናኙበትን አሰራር ለመዘርጋት መታሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ከእስራኤል ከመጡ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ ልዑካን ቡድኑ የእስራኤል ፓርላማ አባላትና በሀገሪቱ ባሉ እውቅ ሆስፒታሎች የሚሰሩ የህክምና ባለሞያዎችና ሃላፊዎች…

የምርጫ ቦርድ ሲመረምር በቆየባቸው የፓርቲዎች አቤቱታ ላይ ውሳኔ አስተላልፎ መፍትሄ ማሰጠቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚያቀርቧቸውን አቤቱታዎች ቡድን በማዋቀር የማጣራት ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

በክልሉ የአርሶ አደሩን የምርጥ ዘር ችግር የሚያቃልል የዘር ብዜት ማዕከል ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርሶ አደሩ ያለበትን የምርጥ ዘር ችግር የሚያቃልል የበቆሎ ምርጥ ዘር ብዜት ማዕከል ስራ ጀምሯል፡፡ ኬምቴክስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በ500 ሄክታር የበቆሎ ምርጥ…

ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት በምግብ ዋስትና ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ከሩስያ-ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመፍታት ዓለማቀፉ ማህበረሰብ በምግብ ዋስትና ላይ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተፈጥሮ ጋዝ ላይ የተከሰተው…

የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች። የቱርክ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ቃል አቀባይ ኢብራሄም ካሊን እንደገለፁት፥ ዓለምን ወደ አዲስ የቀዝቃዛ ጦርነት…

በደሴ ግንባታቸው ተቋርጦ የነበሩ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ዳግም ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ወራራ ባካሄደበት ወቅት ተቋርጠው የነበሩ ኘሮጀክቶች ወደ ሥራ መመለሳቸውን የደሴ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ ገለፁ። ተቋርጠው ከነበሩ የመንገድ ግንባታዎች መካከል ከገራዶ-ኮሽም በር፣ ከሼል ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በደቡብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ባደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ አፍሪካ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ምክንያት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ። በሀገሪቱ የወደብ ከተማ ደርባን  የጣለው ከባድ ዝናብ በአካባቢው የጎርፍ አደጋን አስከትሏል።…

ኤጀንሲው “ከኢድ እስከ ኢድ ጥሪ”ን ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት ለሚመጡ ተጓዦች የሚያገለግል ጊዜያዊ መመሪያ አወጣ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ”ከኢድ እስከ ኢድ ጥሪ”ን ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የሚያገለግል ጊዜያዊ መመሪያ አወጣ። ኤጀንሲው ለኢትዮጵያ ዳያስፖራ…