የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል አቶ ደመቀ አጥናፉ በኢትዮጵያ አዲሱን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ተወካይ ክላውድ ጂብዳር ጋር ተወያይተዋል፡፡
በወቅቱም የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ እና…