Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የሥነ ምግባር ጉድለት ያሳዩ 146 የፖሊስ አመራሮችና አባላት ከሥራ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ ምግባራቸው ፖሊስን የማይመጥኑና ጥፋት አጥፍተዋል ያላቸውን 146 የፖሊስ አመራሮችና አባላት ከሥራ ማሰናበቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ባለፉት 6 ወራት ያከናወናቸውን የወንጀል መከላከልና ምርምራ ተግባራትን…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር በጅማ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በጅማ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሯ ምዕራፍ ሁለት የአዌቱ የወንዝ ዳር ልማትና ሌሎች ፕሮጀክቶችን የጎበኙ ሲሆን፥ ፕሮጀክቶቹ በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የከተማው…

በአራት የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መካከል የአግሮ ኢንዱስትሪ የሥራ ፈጠራ ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃዋሳ፣ አዳማ፣ ደብረማርቆስ እና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የአግሮ ኢንዱስትሪ የሥራ ፈጠራ ውድድር እየተካሄደ ነው፡፡ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የአዳዲስ ሥራ ዕድል ፈጠራና ፕሮጀክቶች ዳይሬክቶሬት እና የተለያዩ አጋር አካላት በትብብር…

አገራትን በመውረር ብዙዎችን በቦምብ የገደለችው አሜሪካ ፑቲንን “የጦር ወንጀለኛ” የማለት ሞራል ሊኖራት አይችልም – የሩስያ ቃል አቀባይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራቅን ጨምሮ የውጭ አገራትን በመውረር በዓለም ዙሪያ በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በቦምብ የገደለች አሜሪካ ፑቲንን የጦር ወንጀለኛ የማለት ሞራል የላትም ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ የተሾሙ አምባሳደሮች የቦታ ምደባ ዝርዝር ይፋ አደረገ

የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ክቡር አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው ሳምንታዊ መገለጫቸው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገሮች ለሚወክሉ አምባሳደሮች የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት እና የአምባሳደርነት ሹመት ጥር 18 ቀን 2014 ዓ.ም…

ቻይና በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገችው ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ ሰላም ለማረጋገጥ እና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ፡፡   ቃል አቀባዩ በዛሬው ዕለት በሰጡት ሳምንታዊ…

የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (JICA) የኢትዮጵያ ዋና…

መገናኛ ብዙኃን እውነተኛ መረጃ የሚያደርሱና ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያስጠብቁ ሊሆኑ ይገባል- መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ መጋት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕብረተሰቡን የመረጃ ፍላጎት ለማድረስ የመገናኛ ብዙኃን መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም ይህ ብቻ ግን በቂ አይደለም ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። መገናኛ ብዙኃኑ ከመስፋፋት ባለፈ…

የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም- የኦፌኮ ም/ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገሪቱ የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ጠመንጃ መፍትሄ አይሆንም ሲሉ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ገለጹ፡፡   አቶ ሙላቱ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ ፓርቲያቸው…

የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በራስ አቅም ብቻ ማደግ እንደሚቻል ማሳያ ነው- አቶ እርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በበጋ ወቅት በመስኖ የተጀመረው የስንዴ ሰብል ልማት ጅምር አመርቂ ውጤት ባለን የተፈጥሮ ሀብትና ሰፊ የሰው ኃይል ብቻ መለወጥ እንደምንችል ያረጋገጠ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እርስቱ ይርዳ…