Fana: At a Speed of Life!

መቐለ የሚገኘው የመስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር ሃይል ተመታ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የኢትዮጵያ አየር ኃይል መቐለ የሚገኘውን መስፍን ኢንጅነሪንግ ሁለተኛው ክፍል በአየር መምታቱን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ይህ ተቋም ሕወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎችን የሚጠግንበት ቦታ መሆኑንም የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን…

የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከሃንጋሪ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከሃንጋሪ የግብርና እና ህይወት ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጋራ ጥቅምን በዓለም አቀፋዊ አካዳሚክ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ሁለቱም ተቋማት በምርምር፣ በትምህርት እና በመምህራን ልማት ዙሪያ ተባብረው ለመስራት…

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለማየት የሚዲያ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም የልማትና የዴሞክራሲ ትልሞችን እውን በማድረግ የበለጸገች ኢትዮጵያን እንድናይ የሚዲያ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው ከሚዲያ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የውውይት መድረክ…

ጎማ በጣም ከጮኸ የመተንፈሱ ምልክት ነው! – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊታችን የሚመራው የወገን ጦር፣ በሕዝባችን ያልተቋረጠ ደጀንነት ሰሞኑን በኩታበር፣ ተሁለደሬ፣ ወረባቦና ጭፍራ ግንባር ወረራ በፈጸመው ጠላት ላይ ፀረ ማጥቃት ርምጃ ወስዷል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል።…

የሱዳን ሽግግር እንዲሳካ ኢትዮጵያ ስታራምደው የነበረውን አቋም አጠናክራ ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ እና በኢትዮጵያ በሳምንቱ የተከናወኑ የዲፕሎማሲ ስራዎችን በተመለከተ አንስተዋል። ከሱዳን ጋር በተያያዘ በሰጡት…

የሰው ልጆች እና የአየር ንብረት ለውጥ ለካርበን ልቀት መጨመር ምክንያት ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን የሚገኙ 10 ጥብቅ ደኖች በሰው ልጆች ድርጊት እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ላለፉት 20 ዓመታት በደረሰባቸው ተጽዕኖ ወደ ካርበን አመንጪነት መቀየራቸውን ሪፖርት አመላከተ። የተባበሩት መንግስታት…

በውስጥና በውጭ የተጋረጡ ችግሮችን ለማለፍ በጋራ መቆም ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር በውስጥም በውጭም እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለማለፍ በጋራ መቆም እንደሚያስፈልግ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ዶክተር ራሔል ባፌ ገለጹ፡፡ ሰብሳቢዋ አሁን ካለው ሃገራዊ ሁኔታ አንጻር መደማመጥ፣ መነጋገርና በጋራ መቆም…

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለመደገፍ ዝግጁ ነኝ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች የሆኑትን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ሥራ ዕድል ፈጠራ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሳፋሪኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አንዋር ሱሳ በ18ኛው የኢኖቬሽን…

የሱዳን ችግር አፍሪካዊ እልባት እንዲያገኝ ኢትዮጵያ ግፊት ማድረግ ይኖርባታል – ዶ/ር ሙከረም ሚፍታህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን አሁናዊ ችግር አፍሪካዊ በሆኑ ተቋማት መፍትሄ እንዲያገኝ ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግፊት ማድረግ እንዳለባት በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ዶክተር ሙከረም ሚፍታህ ገለጹ። ተመራማሪው ሚፍታህ…

በሰሜን ወሎ ዞን በአሸባሪው ህወሓት 832 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፈጸመው ወረራ በሰሜን ወሎ ዞን ብቻ 832 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ መሆናቸውን የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ቡድን በዞኑ በፈጠረው ችግር…