Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ በስምንት ወራት ከ221 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 221 ቢሊየን 487 ሚሊየን 562 ሺህ 425 ነጥብ 97 ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ 240 ቢሊየን 338 ሚሊየን 604 ሺህ 387 ነጥብ 02 ብር ለመሰብሰብ ዕቅድ ይዞ ነው÷…

በባቡር የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀም የስርቆት ወንጀል እየተባባሰ መምጣቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለቀላል ባቡር በተዘረጉ የኤሌክትሪክ መሰረተ-ልማቶች ላይ የሚፈፀመው የስርቆት ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ቢልቱማ…

በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበትን የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር እየተጠገነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በቆየባቸው በምስራቅ አማራ እና በአፋር የተወሰኑ አካባቢዎች ላይ የተጎዱ የፋይበር ኦፒቲክስ መስመሮችን የመጠገን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ…

በኢትዮጵያ እና ሊባኖስ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጀነራል ተመስገን ኡመር ከሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ስደተኞች ሚኒስትር አብደላህ በው ሃቢብ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ሊባኖስ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር…

ብልጽግና ፓርቲ አመራሩን በየጊዜው እየገመገመ ሊጠየቅ የሚገባውን ለይቶ እርምጃ በመውሰድ ህዝብ የጣለበትን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ አመራሩን በየጊዜው እየገመገመ የሚሸለመውን እና ሊጠየቅ የሚገባውን በትክክለኛ መንገድ እየለየ ህዝብ የጣለበትን እና የራሱን ቃል ሊጠብቅ ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ18ኛ ጊዜ በሚካሄደው የሰርቢያ-ቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አባላት ዛሬ ምሽት አሸኛኘት ተደርጎላቸዋል።   በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የባህልና ስፖርት…

የወሳኝ ኩነት ምዝገባን ከማንዋል አሰራር በማላቀቅ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘና ቀልጣፋና ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሳኝ ኩነት ምዝገባን ከማንዋል አሰራር በማላቀቅ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘና ቀልጣፋና ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት አገልግሎት ገለጸ፡፡   የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና ወሳኝ ኩነት አገልግሎት የክልልና…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዙ ቢንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዙ ቢንግ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም…

ገዢው ፓርቲ በጉባኤው ያስቀመጣቸውን ነጥቦች በተጨባጭ ሊተገብር ይገባል -የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ሃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ገዢው ፓርቲ ብልጽግና በአንደኛ ጉባኤው ያስቀመጣቸውን ነጥቦች በተጨባጭ ስራ ላይ እንዲውሉ ልዩ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲ የስራ ሃላፊዎች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የእናት ፓርቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊ…

የመመሪያ ጥሰት በፈጸሙ 7 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የማስተካከያ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመመሪያ ጥሰት በፈጸሙ ሰባት የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የማስተካከያ እርምጃ መውሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡   ባለሥልጣኑ የኅብረተሰቡን ጥቆማዎች መነሻ በማድረግ ተቋማት ላይ ባካሄደው ድንገተኛ…