Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን በስፋት በአገር ውስጥ ለማምረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን በስፋት ለማምረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡   ኮርፖሬሽኑ የተለያዩ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችንበአገር ውስጥ በስፋት ለማምረት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ ከላካቸው ምርቶች ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና…

ሩሲያ የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በሚሳኤል አወደመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዶኔስክ ክልል ውስጥ የሚገኘውን የዩክሬንን የምድር ውስጥ የጦር ማዘዣ ማዕከል በኪንዝሃል ሚሳኤል ማውደሟን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፥በዶኔስክ የሚገኘው የዩክሬን ጦር ሃይሎች የምድር…

የእስራኤል ልዑክ ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ለመገንባትና ድጋፍ ለማድረግ ጎንደር ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል የልዑካን ቡድን በአማራ ክልል በአሸባሪው ሕወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት መልሶ ለመገንባት እና ድጋፍ ለማድረግ ጎንደር ገብቷል። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የወደሙ የጤና ተቋማትን መልሶ…

በአማራ ክልል ተደራጅተው የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠብቁ ዜጎች መሬት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህጋዊ መንገድ ተደራጅተው የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠብቁ ዜጎች መሬት ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢያዝን እንኳሆነ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ፥ ከዚህ…

የኢትዮጵያ አጠቃላይ የጤና ወጪ 127 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አጠቃላይ የኢትዮጵያ የጤና ወጪ 127 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይህን የገለጸው የሥምንተኛውን ዙር የኢትዮጵያ የጤና ወጪ ጥናት ውጤት በአዲስ አበባ ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው። በ2009 በጀት ዓመት…

በሎስ አንጀለስ የ‘ኤች አር 6600’ እና የ’ኤስ 3199′ ረቂቅ ሕጎች የሚቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ”ኤች አር 6600” እና የ”ኤስ 3199” ረቂቅ ሕጎች የሚቃወም ሰልፍ በካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ ከተማ ተካሄደ። ሰልፉ የተካሄደው የ”ኤችአር 6600” ረቂቅ ሕግን በተባባሪነት ያዘጋጁት የካሊፎርኒያ የኮንግረስ አባል ብራድ ሼርማን ቢሮ ፊት…

በሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ በተከሰተ የእሳት አደጋ ከ160 በላይ መኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሰሙሮቢ ገልዐሊ ወረዳ በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ ከ160 በላይ የሚጠጉ ሱቆች እና መኖሪያ ቤቶች መውደማቸውን የወረዳው አስተዳዳደር አስታውቋል። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ሀሰን ሀንዲ እንደገለፁት÷የእሳት አደጋው የደረሰው…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ልዑካን ከቱርክ ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ልዑካን ቡድን ከቱርክ አቻ ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ቱርክ አንካራ ገብቷል፡፡ በባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካው ሞላ የሚመራው የልዑካን ቡድኑ÷በቱርክ አንካራ ከተማ ከሚገኙ…

በአነስተኛ ኢንዱስትሪ የምግብ ዘይት ሲያመርቱ የቆዩ ተቋማት ከገበያ እንዳይወጡ ባለድርሻ አካላት ሊተባበሩ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአነስተኛ ኢንዱስትሪ የምግብ ዘይት ሲያመርቱ የቆዩ ተቋማት ከገበያ እንዳይወጡ ባለድርሻ አካላት ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለፀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…