Fana: At a Speed of Life!

ሕብረቱ በቅርቡ በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተቀባይነት የለውም – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፓ ሕብረት በቅርቡ በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ አድሏዊ እና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። አቶ ደመቀ ይህን ያሉት÷ ከስሎቫኒያ የውጭ ጉዳይ…

በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ ለችግር መጋለጣቸውን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ ለውሀ፣ለምግብና ለጤና ችግር መጋለጣቸውን የቦረና ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ። በዞኑ በ2013 ዓ.ም የበልግ ዝናብ በቂ አለመሆኑና የ2014 ዓ.ም የመኸር ዝናብ በወቅቱ ባለመዝነቡ ምክንያት በሰውና በእንስሳት ላይ…

አልጄሪያ በአረብ ሊግ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ያላትን የተሳሳተ አቋም እንደምታስተካክል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ከአልጄሪያ፣ ኡጋንዳ፣ ቡሩንዲና ላይቤሪያ ጋር ውይይት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለአቀባይ አምሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል። አምባሳደሩ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። አምሳደሩ በመግለጫቸው በቀጣይ…

በኮንጎ ኢቦላ ተከሠተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ኪቩ ግዛት፣ በኢቦላ ቫይረስ የተያዘ ሁለተኛው ሰው በጤና ባለሙያዎች ተመዘገበ፡፡ በኢቦላ ቫይረስ እንደተያዘ የታወቀው የመጀመሪያው ታማሚ ወጣት ሲሆን÷ በሰሜን ኪቩ ግዛት በሚገኘው ቤኒ ጤና ጣቢያ ሕክምና ሲከታተል ቆይቶ…

የወረዳው አስተዳደር ከሰሜን ወሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 አስተዳደር ከሰሜን ወሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ። ከወረዳው ነዋሪዎች እና ባለሀብቶች ያሰባሰቡትን ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት አልባሳት እና ምግቦችን ይዘው መምጣታቸው የተናገሩት የወረዳው…

ከአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ም/ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እየተወያየች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ከ39ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ውይይት እያደረገች ነው። እስካሁን ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር በሚያስችሉና በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ከቤኒን፣ ከአልጄሪያ፣ ከላይቤሪያ፣…

የዋግ ልማት ማኅበር ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዋግ ልማት ማኅበር በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ። የማህበሩ የአዲስ አበባና አካባቢዋ የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ምትኩ በየነ በህግ ማስከበር ዘመቻው ምክንያት…

ሰሜን ኮሪያ ለጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ላከች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ ምዕራፍ የጀመረችበትን አዲስ መንግስት መመስረቷን እንዲሁም ዶክተር ዐቢይ አህመድ በድጋሚ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸውን ተከትሎ በርካታ ሀገራት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት እያስተላለፉ ይገኛሉ፡፡…

“ህገ ወጥ የደላላ ሰንሰለትን በመቁረጥ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ እንሰራለን “-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"በአምራቾችና ሸማቾች መካከል ያለውን ህገ ወጥ የደላላ ሰንሰለት በመቁረጥ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ እንሰራለን " ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ልዑክ…

አሸባሪው ህወሓት የጀመረውን ማጥቃት በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን – የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- አሸባሪው ህወሀት የጀመረውን ማጥቃት ፤ በማያዳግም ሁኔታ እንቀለብሳለን ! ህወሀት በሰሜን እዝ ሠራዊታችን ላይ ወረራ ( ጭፍጨፋ )…