Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል መንግስት ለድርቅ አደጋ መከላከያ የሚውል ተጨማሪ 40 ሚሊየን ብር በጀት መደበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ለድርቅ አደጋ መከላከያ የሚውል ተጨማሪ 40 ሚሊየን ብር በጀት መመደቡን አስታውቋል፡፡   በሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር አቶ ሙሰጠፌ ሙሃመድ የሚመራ የድርቅ ምላሽ ዓብይ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት በርዕሰ…

ኢትዮጵያ የአሴካ ጉባኤን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንድትመራ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የዐረቡ ዓለም የምክር ቤቶች፣ ሹራዎች፣ እና አቻ ምክር ቤቶች ማህበር ኮንፍረንስ (አሴካ) ጉባኤን በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንድትመራ በጉባኤው መመረጧን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

ሚኒስቴሮቹ በጥምረት ለመስራት የጀመሩት እንቅስቃሴ ውጤታማ እንዲሆን እየሠሩ መሆናቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር እና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በሀገራዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ በጥምረት ለመሥራት የጀመሩት እንቅስቃሴ በውጤት እንዲታገዝ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ሁለቱ ሚኒስቴር…

ሁለተኛው ዙር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ሁለተኛው ዙር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መከፈቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪምየር ሊግ የ2014 ዓ.ም የአንደኛ ዙር ውድድር መርሃ ግብር በትላንት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡…

ከ31 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሐሰተኛ ሰነድ ወደ መሃል ሀገር ሊገባ የነበረ ግምታዊ ዋጋው ከ31 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን የአዋሽ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ…

በድሬዳዋ ባለፉት 6 ወራት በማክሮ ኢኮኖሚው የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል – ከንቲባ ከድር ጀዋር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ባለፉት 6 ወራት በማክሮ ኢኮኖሚው የተሻለ አፈፃፀም መመዝገቡን እና ምጣኔ ሀብቱ በ2014 ዓ.ም 12 በመቶ እንደሚያድግ መገመቱን የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጀዋር አስታውቀዋል። 12 በመቶ እንደሚያድግ መገመቱም…

ኤምባሲው የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር እየሠራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮ-ሱዳንን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር ከሱዳን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር እየሰራ መሆኑን ገለጸ፡፡ የሱዳን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በሱዳን ከአምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ…

በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በዩክሬን ቀውስ ውስጥ ሁሉም ወገኖች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩክሬን የተፈጠረውን ቀውስ አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ በቅርቡ ካለፈችበት ጦርነት…

በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾችና ላኪዎች ማህበር እንዲሁም ሊንሰን ሮዝ አበባ ላኪ ማህበር በአሸባሪው ህወሓት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ6 ሚሊየን ብር የገንዘብና…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ ዓመት በዓለ ሢመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 9ኛ አመት በዓለ ሢመት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው፡፡ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትረያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 9ኛ ዓመት…