የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰዳቸው ያለው እርምጃዎች በሀገሪቱ ውጥረትን ለማርገብ የሚያስችሉ ናቸው – ቻይና
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰዱ ያሉ የተለያዩ እርምጃዎች በሀገሪቱ በተለይም በሰሜናዊ ክፍል ያለውን ውጥረት ለማርገብ አወንታዊ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሆናቸውን ቻይና ገለፀች።
የቻይና የውጭ የሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌን ቢን…