Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰዳቸው ያለው እርምጃዎች በሀገሪቱ ውጥረትን ለማርገብ የሚያስችሉ ናቸው – ቻይና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት እየተወሰዱ ያሉ የተለያዩ እርምጃዎች በሀገሪቱ በተለይም በሰሜናዊ ክፍል ያለውን ውጥረት ለማርገብ አወንታዊ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሆናቸውን ቻይና ገለፀች።   የቻይና የውጭ የሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌን ቢን…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጉዳዮች የሚመክረው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ÷ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በእስር ላይ ስለሚገኙ አመራሮች እና አባሎች ለቀረቡ ጥያቄዎች ቦርዱ ምላሽ…

ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታዉ ኮልፌ አጠና ተራ ታይዋን አካባቢ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ትላንት…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ገበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የበጋ መስኖ የስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ። ጉብኝቱ እየተካሄደ ያለው በሐዋሳ ዙሪያና ሎካ አባያ ወረዳዎች በአርሶ አደሮችና…

ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም-ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) “ግብርናችንን በማዘመን ምርትና ምርታማነታችንን ካላሳደግን ከድህነት መውጣት አንችልም” አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ።   በክልሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂን በስፋት ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት…

የሩስያ ወታደራዊ ኃይል የዩክሬኗን ኬርሰን ከተማ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሩስያ ኃይል በሰባተኛ ቀኑ ወታደራዊ ዘመቻ በደቡብ ዩክሬን የምትገኘውን ኬርሰን ከተማ መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንዳስታወቀው፥ የሩስያ ጦር በጥቁር ባህር አካባቢ የምትገኘውን የኢኮኖሚ…

ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ ቁሶች ምንነት እና የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ወቅት ከበይነ መረብ ጋር የተቆራኙ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት እየጨመረ ይገኛል፡፡   ከበይነ መረብ የተቆራኙ ቁሶች (internet of things) በዋናነት ሴንሰሮች እና ሶፍትዌሮች የተካተቱባቸው የቁሶች…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ ዓመት 50ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ፡፡   ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት በሚያካሂደው ጉባዔ የተለያዩ አስፈፃሚ አካላት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርትን…

የእናቶችን ጤና ለማሻሻል እየሰሩ ላሉ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችን ጤና ለማሻሻል ከጤና ሚኒስቴር ጋር እየሰሩ ላሉ አጋር አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሀ ግብር ተካሔደ። በምስጋና መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የእናቶች እና ህጻናት ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት ዘላለም ፥ የጤናማ…

ሚኒስቴሩ በትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከደቡብ ክልል የትምህርት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በጂንካ ከተማ ምክክር እያካሄዱ ነው፡፡ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ ከደቡብ…