የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ዞን በድርቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡
የዓይነት ድጋፉ 2 ሺህ ኩንታል የምግብ ፍጆታ፣ 40 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት ፣ 20 ሺህ የቤት እንስሣት እና…