Fana: At a Speed of Life!

የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በስራ አፈፃፀማቸው ውጤታማ ለነበሩ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ። የተሰጠው የማዕረግ ዕድገት ከፍተኛና መስመራዊ መኮንኖችን እንዲሁም ባለ ሌላ ማዕረግተኞችን…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ፡፡ በዚህም ብራዚል ከአሜሪካ ቀጥሎ ከፍተኛ የሞት ቁጥር ያስመዘገበች ሁለተኛዋ ሀገር ሆናለች፡፡ እየጨመረ በመጣዉ የዜጎች ሞት የብራዚሉ…

ጀግኖቻችን በሠላም እንድንማር የከፈላችሁትን መስዋዕትነት አንዘነጋም- የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት ለመከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ 16 የእርድ ሰንጋዎች ድጋፍ አድርገዋል። ውድ ጀግኖቻችን እኛ የደብረ ታቦር ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች በሠላም እንማር…

ኢትዮጵያ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ በጀመረችበት ወቅት መመረቃችሁ ድርብ ኃላፊነት እንዲኖርባችሁ አድርጓል -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ72ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ትምህርታቸውን የተከታተሉ ከ 6ሺህ በላይ ተማሪዎቹን በዛሬው ዕለት በወዳጅነት ፓርክ አስመርቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ እና የዩኒቨርስቲው አመራር ቦርድ…

ኢትዮጵያ በዓለም አደባባይ ቀና ብላ እንድትሔድ የሚያደርጋት ታሪክ እየተደገመ ነው -የታሪክ ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአለም አደባባይ ቀና ብላ እንድትሔድ የሚያደርጋት የነጻነት ታሪክ በአሁኑ ትውልድ እየተደገመ ነው ሲሉ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ምሁራን ገለጹ፡፡ የምዕራባዊያን ኢትዮጵያን…

የቅንልቦች የበጎ አድራጎት ማኅበር ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቅንልቦች የበጎ አድራጎት ማኅበር በአሸባሪው ትህነግ ወረራ ምክንያት ከዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ተፈናቅለው በባሕር ዳር ለተጠለሉ ወገኖች 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የምግብ ድጋፍ አድርጓል። የቅንልቦች የበጎ አድራጎት…

መንግስት ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል- ዶክተር ሹመቴ ግዛው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ የትምህርትን አገልግሎትና ጥራት ለማሻሻል የተለያዩ ሥራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ገለጹ።…

ስድስተኛው የማህበረሰብ ሳምንት በአርባ ምንጭ ዪኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ34ተኛ ዙር የተማሪዎች ምርቃትን አስመልክቶ የስድስተኛው ዙር የማህበረሰብ ሳምንት መዝጊያ ፕሮግራም አከናውኗል። የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት በተደራጀ መልኩ ላለፉት 6…