Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ዞን በድርቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ የዓይነት ድጋፉ 2 ሺህ ኩንታል የምግብ ፍጆታ፣ 40 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት ፣ 20 ሺህ የቤት እንስሣት እና…

በሐረሪ ክልል በጤናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በጤናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ከሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ጋር በመሆን በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ…

የውል እርሻ አርሶ አደሩን እና ባለሃብቱን ባሳተፈ መንገድ በቀጣይ ሊሰራበት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የውል እርሻ አርሶ አደሩን እና ባለሃብቱን ባሳተፈ መንገድ በቀጣይ ሊሰራበት እንደሚገባ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኃይለማሪያም ከፍያለው ገለጹ፡፡ የውል እርሻ በገበሬዎች እና በማቀነባበሪያ ወይም በግብይት ድርጅቶች መካከል…

የማርና ሰም ምርት ለማሳደግ 1 ሚሊየን ዘመናዊ ቀፎዎች ሊሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የማርና ሰም ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ 1ሚሊየን ዘመናዊ ቀፎዎችን ለማሰራጨት እየሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። በግብርና ሚኒስቴር የማርና ሐር ኃብት ዳይሬክተር አብርሃም ዘውዴ ለኢዜአ እንደገለጹት ፥ ኢትዮጵያ በዓመት…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እጣ ወጥቶባቸው የነበሩ የ20/80 እና የ40/60 ኮንደሚኒየም ቤቶች ቁልፍ ለባለ ዕድለኞ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቤቶች ልማት ፕሮግራም ተገንብተው እጣ የወጣባቸውን የ20/80 እና የ40/60 መኖሪያ ኮንደሚኒየም ቤቶች ቁልፍን ለባለ ዕድለኞች አስረከበ። የ20/80 ኮንደሚኒየም ቤቶች ተገንብተው ለባለዕድለኞች ሲተላለፉ ይህ…

በኢትዮ- ሶማሊያ አዋሳኝ ድንበር አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጁባላንድ ክልል የሰላም ሁኔታ እና በኢትዮጵያና ሶማሊያ አዋሳኝ ድንበር አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ውይይት ተደረገ፡፡ በውይይቱ የጁባላንድ ክልል ፕሬዚዳንት፣ የሴክተር 3 አዛዥ፣ የሴክተር 6 አዛዥ፣ የ5ኛ ሞተራዝድ ዋና አዛዥና…

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 457 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 457 ተማሪዎች አስመረቀ ፡፡ ኮሌጁ 383 በቅድመ-ምረቃ፣ 24 በማስተርስ እንዲሁም በሕክምና ስፔሻሊቲ 50 በድምሩ 457 ተማሪዎችን…

የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ ተጀምሯል። ማዕከላዊ ኮሚቴው በተለያዩ ወሳኝ አገራዊ አጀንዳዎችና የፓርቲ ሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ ፓርቲው አስታውቋል፡፡ የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ…

የምስራቅ ዕዝ የሜዳሊያ ሽልማትና የማዕረግ ማልበስ ሥነሥርዓት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ የሜዳሊያ ሽልማትና የማዕረግ ማልበስ ሥነሥርዓት አካሄደ። በሰመራ ከተማ እየተካሄደ ባለው ስነ ስርዓት ላይም የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የጦሩ ከፍተኛ አመራሮች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሰያ እና ዩክሬን በዓለም የምግብ ገበያ ውስጥ ቁልፍ ሚናን የሚጫወቱ ሀገራት መሆናቸው ይነገራል። ዘ ኮንቨርሴሽን ባወጣው ፅሁፍ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች አሁን ላይ በሩሲያና ዩክሬን መካከል ለተከሰተው ግጭት ትኩረት ሊሰጡ ይግባል…