Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ በክልልነት መዋቀር እንፈልጋለን የሚለው በአብላጫ ድምፅ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ውስጥ የነበሩ አምስት ዞኖች እና አንድ ልዩ ወረዳ ህዝበ ውሳኔ መስከረም 20/2014ዓ.ም ተካሂዶ በክልልነት መዋቀር እንፈልጋለን የሚለው በአብላጫ ድምፅ ድጋፍ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

በሽብርተኛዉ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለዉ እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጉጂ ዞን ጎሮ ዶላ ወረዳ ውስጥ የሸኔ የሽብር ሀይል ከመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ጋር በከፈተው ውጊያ የቡድኑ በርካታ ታጣቂዎች ሲገደሉ÷ በቁጥር ቀላል የማይባሉት ደግሞ መቁሰላቸዉን ለመረጃዉ ቅርበት ያላቸዉ ምንጮቻችን ጠቁመዋል።…

በ43 ዓመታቸው 5ኛውን የማስተርስ ዲግሪ የያዙት የሃይማኖት አባት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባ ጌዲዮን ብርሀነ አምስተኛውን የማስተርስ ዲግሪ በኤዱኬሽናል ፕላኒንግ ኤንድ ማኔጅመንት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አግኝተዋል። አባ ጌዲዮን ብርሀነ ለፕሬስ ኤጀንሲ እንደገለጹት÷ መማር ብዙ ሥራ ለማቅለል ይረዳል፤ ነገሮችን…

በኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ስራ ላይ የዋሉ ቴምብሮች ለዕይታ ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከጥንት እስከ ዛሬ ሲያገለግሉ የነበሩ ቴምብሮች ለእይታ ቀረቡ። የዓለም ፖስታ ህብረት የተመሰረተበት 147ኛ ዓመት በፈጠራ ማገገም (ኢኖቬት ቱ ሪከቨር) በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡…

በአዲስ አበባና ጉራጌ ዞን የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች በደሴ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ አበባና ከጉራጌ ዞን አብሸጌ ወረዳ የሚገኙ የአካባቢው ነዋሪዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ ከሰሜን…

ለመጀመሪያ ግዜ የተገኘው የወባ ክትባት ከመቶ አመት በላይ የተደረገ ጥረት ውጤት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የበሽታ መከላከልና ቁጥጥር ማእከል (ሲዲሲ) ዳይሬክተር ጆን ኔኪንጋሶንግ ለመጀመሪያ ግዜ የተገኘው የወባ ክትባት ለህክምናው ዘርፍ ትልቅ እመርታ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ወባ በአፍሪካ ታዳጊዎችን በመግደል ቀዳሚው መሆኑን…

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በግንባር ተገኝተው የፀጥታ ኃይሉን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ተገኝተው የጸጥታ ኃይሉን አበረታትተዋል፡፡ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚከናወኑ ስራዎችን በሙያ ለማገዝና ማህበረሰቡን…

የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑና በስራ አፈፃፀማቸው ውጤታማ ለነበሩ የሰራዊት አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ። የተሰጠው የማዕረግ ዕድገት ከፍተኛና መስመራዊ መኮንኖችን እንዲሁም ባለ ሌላ ማዕረግተኞችን…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ዜጎች ቁጥር ከ 600 ሺህ ማለፉ ተገለፀ፡፡ በዚህም ብራዚል ከአሜሪካ ቀጥሎ ከፍተኛ የሞት ቁጥር ያስመዘገበች ሁለተኛዋ ሀገር ሆናለች፡፡ እየጨመረ በመጣዉ የዜጎች ሞት የብራዚሉ…

ጀግኖቻችን በሠላም እንድንማር የከፈላችሁትን መስዋዕትነት አንዘነጋም- የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት ለመከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ 16 የእርድ ሰንጋዎች ድጋፍ አድርገዋል። ውድ ጀግኖቻችን እኛ የደብረ ታቦር ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች በሠላም እንማር…