ከተማ አስተዳደሩ በአፋርና በቤኒሻንጉል ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋርና በቤኒሻንጉል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚሆን ከ57 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉ ከህብረተሰቡና ከተለያዩ ባለሀብቶች የተሰበሰበ ሲሆን÷ በአፋር ክልል እና በቤኒሻንጉል…