የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ በክልልነት መዋቀር እንፈልጋለን የሚለው በአብላጫ ድምፅ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ውስጥ የነበሩ አምስት ዞኖች እና አንድ ልዩ ወረዳ ህዝበ ውሳኔ መስከረም 20/2014ዓ.ም ተካሂዶ በክልልነት መዋቀር እንፈልጋለን የሚለው በአብላጫ ድምፅ ድጋፍ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ…