Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ በአፋርና በቤኒሻንጉል ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋርና በቤኒሻንጉል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚሆን ከ57 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ ከህብረተሰቡና ከተለያዩ ባለሀብቶች የተሰበሰበ ሲሆን÷ በአፋር ክልል እና በቤኒሻንጉል…

ወርሃ ጾሙ ለተፈናቀሉና በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ የምናደርግበት ሊሆን ይገባል- ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርሃ ጾሙ ለተፈናቀሉና በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ የምናደርግበት ሊሆን ይባል ሲሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወጨጌ ዘመንበረ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ፕሪዚዳንቷ ይህን ያሉት የሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኢትዮጵያ ስራ የጀመረበትን 40ኛ ዓመት ባከበረበት መርሃ…

በወልድያ በደረሰ የእሳት አደጋ የሦስት ቤተሰብ አባላት ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልድያ በደረሰ የእሳት አደጋ የአባት ፣ የእናት እና የህጻን ልጅ ህይወት አለፈ፡፡ በከተማዋ በ06 ቀበሌ በተለምዶ ጎማጣ ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር አካባቢ የካቲት 18 ለ19/2014 ዓ.ም ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ የአባት፣ እናት እና ህጻን…

“ብርሃን ለብርሃናማዎቹ ” በሚል የደብረ ብርሃን ከነማ ስፖርት ክለብን ለመደገፍ የተዘጋጀ የንግድ ትርዒትና ባዛር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 130 የሚሆኑ የሀገር ውስጥና የውጭ አምራችና አቅራቢዎች የተሳተፉበት "ብርሃን ለብርሃናማዎቹ " የተሰኘ ገቢው የደብረ ብርሃን ከነማ ስፖርት ክለብን ለመደገፍ የሚውል የንግድ ትርዒትና ባዛር ዛሬ በደብረ ብርሃን ከተማ ተጀምሯል ። ከንግድ ትርዒቱና…

ከ200 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችንና የህክምና መሳሪያዎችን ላዳኑ የተቋሙን ሰራተኞች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ደሴ ቅርንጫፍ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶችንና የህክምና መሳሪያዎችን ላዳኑ የተቋሙን ሰራተኞች እውቅና ሰጠ፡፡ በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ደሴ ቅርንጫፍ አሸባሪዉ የትህነግ ሃይል…

የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ በምስራቅ ባሌ ዞን በድርቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 20 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ የዓይነት ድጋፉ 2 ሺህ ኩንታል የምግብ ፍጆታ፣ 40 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት ፣ 20 ሺህ የቤት እንስሣት እና…

በሐረሪ ክልል በጤናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር ይገባል – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በጤናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ማጠናከር እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ከሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ጋር በመሆን በክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ…