Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን መልዕክት ለፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን የተላከን መልዕክት አቅርበዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሚመራው ልዑክ በፓኪስታን እያደረገ በሚገኘው ይፋዊ…

የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተደርገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የተመድ የካፒታል ልማት ፈንድ እና የአለም አቀፉ የቢዝነስ ማሽን ኮርፖሬሽን የሴቶችና ወጣቶችን የዲጂታል እውቀት ለማሳደግ በኦንላይን ትምህርት መስክ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።…

በእሳት አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሦስት ሕፃናት ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ሚቶ ወረዳ ድንገት በተከሰተ የእሳት ቃጠሎ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ የሦስት ሕጻናት ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው በወረዳው “ግርንዝላ ሸፎዴ” የገጠር ቀበሌ ትናንት ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሩስያ አምባሳደር ኢቭኒ ተርኪያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው እለት የሩስያውን አምባሳደር ኢቭኒ ተርኪያንን በፅ/ቤታቸው ያነጋገሩ ሲሆን፥ በውይይቱም በዋነኛነት በስማርት ሲቲ ፕሮጀክትና በትራንስፖርት ጉዳዮች ዙርያ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም ቀጣይ ግንኙነቶችን እና…

በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ሆኖም ኢኮኖሚው እድገት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ፈተናዎች ውስጥ ሆኖም ኢኮኖሚው እድገት አስመዝግቧል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ እና ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡…

የዳጉሩ -ጋላሞ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ- ጅቡቲ የጋላፊ ኮሪደር አካል የሆነው የዳጉሩ -ጋላሞ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ። በጅቡቲ ሳዑዲ አረቢያ መንግስታት መካከል በተደረሰው የትብብር ሥምምነት መሠረት የሳዑዲ የልማት ፈንድ ለመንገድ ግንባታው በሰጠው…

”ዓድዋስ” ቴአትር የካቲት 22 ለእይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ዓድዋስ'' ቴአትር የካቲት 22 በዓድዋ ድል በዓል ዋዜማ ለእይታ ሊቀርብ እንደሆነ የትያትሩ አዘጋጆች ገለጹ፡፡ የቴአትሩ አዘጋጆች ዛሬ ጉዳዩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የተውኔቱ አዘጋጅ ረዳትፕሮፌሰር ተስፋዬ እሸቱ ስለ ዓድዋ…

በአሸባሪ ቡድኑ ውድመት የደረሰበት የኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ወደ አገልግሎት ተመለሠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉምሩክ ኮሚሽን የኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በጦርነቱ ከፍተኛ ዘረፋ እና ውድመት ከተፈጸመበት በኋላ አስፈላጊው ግብዓት ተሟልቶለት ከታኅሣሥ 18 ቀን 2014 ጀምሮ ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ 18 ሚሊየን ብር የሚያወጡ…

የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን ጎበኙ። ልዑካን ቡድኑ በጉብኝታቸው ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ተመልክተዋል። በቦረና ዞን ለተከታታይ ወቅቶች ዝናብ ባለመጣሉ የተከሰተው ድርቅ ቁጥሩ ከፍ…

ለነባር እና አዳዲስ አምባሳደሮች ሥልጠና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለነባር እና አዳዲስ አምባሳደሮች ለ15 ቀን የሚቆይ ሥልጠና በቢሾፍቱ ከተማ እየተሰጠ ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚሰጠው ስልጠና የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ፥ አምባሳደርነት በውጭ ግንኙነት…