Fana: At a Speed of Life!

ለሠራዊት አባላት ቤተሠቦች የምንሰጠው ክብርና እንክብካቤ ለሙያው ያለንን ፍቅር ይጨምራል- ዋና ኢንስፔክተር ሀሰን ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሠራዊት አባላት ቤተሠቦች የምንሰጠው ክብርና እንክብካቤ ለሙያው ያላቸዉን ፍቅር እንደሚጨምር የደሴ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ሰላምና ደህንነት መምሪያ ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር ሀሰን ሙሀመድ ገለጹ፡፡ እናቶች ልጆቻቸውን ሴቶች ባለቤታቸውን መርቀው…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለከፍተኛ የመንግስት ሃላፊነት ቦታዎች ሹመቶች ሠጡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዛሬው ዕለት አቶ ተፈሪ ፍቅሬን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አድርገው በድጋሚ ሾመዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አልጋወራሽ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አልጋወራሽ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አል ነኸያን ጋር በስልክ ተወያይተዋል። በውይይታቸው በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የወዳጅነትና የትብብር ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች…

የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አባላት በመንግስት መዋቅር ውስጥ መካተታቸውና የነዋሪዎች ዕይታ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አባላት በመንግስት መዋቅር ውስጥ መካተታቸው የፖለቲካ ምህዳሩን ከማስፋት ባሻገር ሀገር የጋራ መሆኑን በተግባር ያረጋገጠ ነው ሲሉ የመዲናዋ ነዋሪዎች ገለጹ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 1ኛ ዓመት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጭናክሰን ወረዳ የቆላ ስንዴ ልማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጭናክሰን ወረዳ እየተካሄደ ያለውን የቆላ ስንዴ ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ። አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ በድጋሜ ከተሾሙ በኋላ የመጀመሪው…

በአማራ ክልል ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የአርሶ አደሮችን ህይወት እየለወጠ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 2ተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የበርካታ አርሶ አደሮችን ህይወት እየለወጠ መሆኑ ተገለጸ። በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2ተኛ ደረጃ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ…

ኮርፖሬሽኑ ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲውል የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዥ ፈጸመ። የቦንድ ግዥ ድጋፉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዶክተር…

የህወሃት የጦር ጀነራሎች ቀረጥ ሳይከፈልበት የገባ ጐማና መሰል የኮንትሮባንድ እቃዎችን በወታደራዊ መኪኖች ጭነው ይሸጡ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የህወሃት የጦር ጀነራሎች ቀረጥ ሳይከፈልበት የገባ ጐማና መሰል የኮንትሮባንድ እቃዎችን በይፋ በወታደራዊ መኪኖች ጭነው ይሸጡ እንደነበር የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለፁ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በመሪነት ጊዜው የንግድ ባንክ፣ የልማት…

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፋውንዴሽን ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምን ራዕይና ስራዎች የሚያስቀጥል ፋውንዴሽን ተመሠረተ። የኘሮፌሰሩ ዕረፍት አንደኛ አመት መታሰቢያና የፋውንዴሽኑን ምስረታ አስመልክቶ አዘጋጅ ኮሚቴው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥትዋል። በዚህ ወቅት የፋውንዴሽኑ…

የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት በሥራው ላይ ችግር እንዳጋጠመው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በባቡር መስመር ላይ በሚፈጠሩ ችግሮች ምክንያት ሥራው መስተጓጎሉን አስታወቀ። የኢትዮጵያን የወጪና ገቢ ትራንስፖርት ዘርፍ በማቀላጠፍ የጀርባ አጥንት ይሆናል ተብሎ በሚታመንበት በኢትዮ-ጅቡቲ…