Fana: At a Speed of Life!

የኮሚሽነሮች የምርጫ ሂደት አሳታፊ፣ ግልጽ እና ተአማኒነት ያለው ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮችን የምርጫ ሂደት አሳታፊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒነት ያለውና ገለልተኝነቱን ያረጋገጠ ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት 2ኛ…

በአማራ ክልል ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ለመሰብሰብ ከታቀደው 30 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ውስጥ እስከ የካቲት መጀመሪያ ድረስ ከ12 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ‘‘ደረሠኝ እሰጣለሁ፣ እቀበላለሁ፣…

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በህልውና ዘመቻው ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ስራ ለመጀመር ዛሬ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። ከ3ሺህ በላይ የሚሆኑ ነባር ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ ወደ ዩኒቨርሲቲው እየገቡ…

ኢትዮጵያ ከፓኪስታን ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር በኢስላማባድ ኤምባሲ ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሻህ መሃመድ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በዛሬው ዕለት በፓኪስታን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

250 ኩንታል ሀሺሽ ተወገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስምንት ወራት ውስጥ 250 ኩንታል የሀሺሽ ምርት ማስወገዱን የምዕራብ አርሲ ዞን ፀጥታና አስተዳደር አስታወቀ። በገጠር ገበሬ ማኅበር እና በከተማ ውስጥ በየጥሻው በስፋት የሚመረተው የሀሺሽ ምርት የሽያጭ ሰንሰለቱ እስከ ኬንያ ድረስ መሆኑን…

ክፍለ ከተማው በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንፍስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወዳጅ…

የዓለም ጤና ድርጅት ለሶማሌ ክልል 50 ሜትሪክ ቶን የህክምና ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ለሶማሌ ክልል 50 ሜትሪክ ቶን መድኃኒቶችን፣ የህክምና ቁሳቁሶችን እና የአልሚ ምግቦችን ድጋፍ አደረገ። ድርጅቱ በትዊተር ገጹ ባሰፈረው መልዕክት ድጋፉን በጎዴ እና ጅግጅጋ ከተማ በድርቅ እና በተለያዩ በሽታዎች የተጎዱ…

በቆቦ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከተለያዩ የሰሜን ወሎ አካባቢዎች ተፈናቅለው በቆቦ ከተማ ለተጠለሉ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ድጋፉም የስንዴ ዱቄት፣ የምግብ ዘይት፣ አተር እና የማዕድ ጨውን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነገ ለሕዝብ ተወካዮች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከተወካዮቹ ለሚነሱት ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ማብራሪያ እና ምላሽ ይሰጣሉ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕዝብ ተወካዮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች…

በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋርም አፍሪካና ኤስ ኦ ኤስ ሳህል የተሰኙ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በቦረና ዞን አራት ወረዳዎች ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የእንስሳት መኖ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የፋርም አፍሪካ የተግባቦት…