Fana: At a Speed of Life!

ጎግል የአፍሪካን የኢንተርኔት አገልግሎት ለማሳደግ አንድ ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት አደርጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎግል በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የአፍሪካን የኢንተርኔት አገልግሎት ለማሳደግና የአህጉሪቱን ስራ ፈጠራ መስክ ለማነቃቃት 1 ቢልዮን ዶላር ኢንቨስት እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ጎጉል ከሳፋሪኮም ጋር…

ኤጀንሲው ለተፈናቀሉ ወገኖች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢመደኤ/ በአሸባሪዉ የትህነግ ቡድን ከቤት ንብረታቸዉ ለተፈናቀሉ የአፋር ክልል ነዋሪዎች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛዉ እንደገለጹት÷…

የሚኒስትሮቹ ሹመት የበለጸገች ሃገርን ለመገንባት መሰረት የጣለ ነው-የደብረ ብርሃን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣መስከረም 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተሰየመው አዲሱ የአስፈጻሚ አካላት ሹመት የበለጸገች የጋራ አገር ለመገንባት መሰረት ጥሏል ይላሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት እንዳመለከቱት…

ካቢኔው ለአገርና ለህዝብ የተሻለ ሰርተው ለውጥ የሚያመጡ ተሿሚዎችን ያካተተ ነው – የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን

አዲስ አበባ፣መስከረም 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተሰየመው ካቢኔ በትምህርት ዝግጁነትም ሆነ በልምድ የካበተ አቅም ያላቸውና ለአገርና ለህዝብ የተሻለ ሰርተው ለውጥ የሚያመጡ ተሿሚዎችን ያካተተ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። የካቢኔ አባላቱ በሰላምና…

የኑሮ ውድነትን ባባባሱ የንግድ ተቋማት ላይ ሕጋዊ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የኑሮ ውድነቱን በሚያባብሱ የንግድና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ በተወሰደ እርምጃ 113 የንግድ ቤቶች መታሸገቸውን የከተማ ዋ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡ ወቅቱን ተገን አድርገው የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ…

ሃገራችንን በጋራ ለመገንባት ቆርጠን ተነስተናል- ከተፎካካሪ ፓርቲዎች የተሾሙ የካቢኔ አባላት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በአዲሱ የአስፈጻሚ አካል ስልጣን ማጋራቱ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል መተማመን በመፍጠር ለሃገር ችግር የጋራ መፍትሄ ለማምጣት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ ነው የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የኦነግ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ…

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይን “እንኳን ደስ አለዎት” አሉ

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይን "እንኳን ደስ አለዎት" አሉ አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘ…

የአዲሱ መንግስት ምስረታ ሂደት ለዴሞክራሲ መጎልበት ተስፋ የሚሰጥ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲሱ መንግስት ምስረታ ሂደት ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲ መጎልበት ተስፋ የሚሰጥ መልካም ጅምር ከመሆን ባለፈ የአዲስ ምዕራፍ ማሳያ ነው ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። በዩኒቨርሲቲው የህግ መምህር አቶ…

የመንግስት ምስረታው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ሚናው የጎላ ነው – ተፎፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ምስረታው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት የጎላ ሚና እንዳለው የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ገለጹ፡፡ የደሴ ከተማ ቅርንጫፍ ኢዜማ ፓርቲና የደቡብ ወሎ ዞን አብን ጽህፈት ቤት አመራሮች÷ በመንግስት ምስረታው ሂደት…

የኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ የ “ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ” እንዲሆን ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ አንድ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደሚያስፈልጋት በቀረበው ትንታኔ መነሻነት የቀድሞ ኮተቤ ሜትሮፓሊታን ዩኒቨርሲቲ የ "ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ" እንዲሆን መወሰኑን ዩኒቨርስቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።…