Fana: At a Speed of Life!

ለህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በስኬት መጠናቀቅ የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእዉቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት 40ኛው የመሪዎች ጉባኤ እና የ35ኛው የስራ አስፈጻሚ ም/ቤት ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የባለድርሻ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄዷል።   በስነ-ስርዓቱ ላይ…

ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአንድነታችን ማሳያ የዘመናችን ዳግማዊ ዓድዋ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ኃይል ለማመንጨት ከተገነባ የውሃ ቋት በላይ ለኢትዮጵያውያን እና ለኢትዮጵያ ወዳጆች የኅብረትና የአንድነት ምልክት ነው ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ቢሮው ከወለጋ የተፈናቀሉ ዜጎች በጊዜያዊነት ሊያርፉበት የሚችል ቦታ እየተመቻቸ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በፀጥታ ችግር ምክንያት ከወለጋ የተፈናቀሉ ዜጎች ፍቃድ ላይ ተመስርቶ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና በብሄራዊ አደጋ መከላከልና ስራ አመራር ኮሚሽን በጋራ ተፈናቃዮቹ በጊዜያዊነት የሚያርፉበት ቦታ እየተመቻቸ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና…

በመዲናዋ የተለያዩ አገራት ገንዘቦችን አስመስለው በማተም የተጠረጠሩ ካሜሩናውያን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የተለያዩ አገራት ገንዘቦችን አስመስለው ሲያትሙ ተገኝተዋል የተባሉ ካሜሩናውያን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ ፖሊስ እንዳለው፥ ግለሰቦቹ በወረዳው በተለምዶ ፕሬሰዴንሽያል…

በቦረና ዞን በ10 ወራት ውስጥ ብቻ ድርቁ 5 ቢሊየን ብር የሚገመት ጉዳት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ባለፉት ሶስት ወራት ከሚያስፈልገው የከብቶች መኖ ማቅረብ የተቻለው 5 በመቶ ያህል ብቻ መሆኑን የዞኑ አደጋ ስጋት መከላከልና የልማት ተነሺዎች ፅህፈት ቤት አስታወቀ።   የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ጉዮ ጨርፊ ለፋና…

ኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አምስት የአገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር ተጨማሪ አምስት የአገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን ከፈተ፡፡   ድርጅቱ ከአዲስ አበባ እስከ ጅቡቲ በሚሰጠው የትራንስፖርት አገልግሎት ከዚህ ቀደም 14 ጣቢያዎች የነበሩት…

ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ያሳየው ፋይዳ ከፍ ያለ ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የህዳሴ ግድብ አሁን ላይ ኃይል በማመንጨት ያሳየው ተስፋና ፋይዳ ፖለቲካው ሀገርና ህዝብን አስቀድሞ ይጓዝ ዘንድ ጥቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሁን ላይ ሃይል ማመንጨት የጀመረዉ የህዳሴዉ ግድብ…

ኢትዮጵያ ሁሉም ተማሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እንዲያገኙ አድርጋለች- አምባሳደር መስፍን ቸርነት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ዓለም አቀፍ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ቀን በአዲስ አበባ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በስነ ስርዓቱ ላይ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…