Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲውል የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዥ ፈጸመ። የቦንድ ግዥ ድጋፉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዶክተር…

የህወሃት የጦር ጀነራሎች ቀረጥ ሳይከፈልበት የገባ ጐማና መሰል የኮንትሮባንድ እቃዎችን በወታደራዊ መኪኖች ጭነው ይሸጡ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የህወሃት የጦር ጀነራሎች ቀረጥ ሳይከፈልበት የገባ ጐማና መሰል የኮንትሮባንድ እቃዎችን በይፋ በወታደራዊ መኪኖች ጭነው ይሸጡ እንደነበር የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለፁ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በመሪነት ጊዜው የንግድ ባንክ፣ የልማት…

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፋውንዴሽን ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያምን ራዕይና ስራዎች የሚያስቀጥል ፋውንዴሽን ተመሠረተ። የኘሮፌሰሩ ዕረፍት አንደኛ አመት መታሰቢያና የፋውንዴሽኑን ምስረታ አስመልክቶ አዘጋጅ ኮሚቴው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥትዋል። በዚህ ወቅት የፋውንዴሽኑ…

የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት በሥራው ላይ ችግር እንዳጋጠመው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በባቡር መስመር ላይ በሚፈጠሩ ችግሮች ምክንያት ሥራው መስተጓጎሉን አስታወቀ። የኢትዮጵያን የወጪና ገቢ ትራንስፖርት ዘርፍ በማቀላጠፍ የጀርባ አጥንት ይሆናል ተብሎ በሚታመንበት በኢትዮ-ጅቡቲ…

የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ከፍተኛ የፌደራል እና የክልሉ ልዑክ ዛሬ ጅግጅጋ ገብቷል። በዚህም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የልዑክ ቡድን በ67 ሚሊየን ብር…

የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በሚል ተሰየመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በፌደራል አስፈፃሚ አካላት ስያሜ ማሻሻያ መሠረት የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ በሚል ተሰይሟል፡፡ በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ አበረታች ቅመሞች ፅህፈት ቤት ደግሞ የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን…

የ2021 የኬሚስትሪ ኖቤል ሽልማትን ሁለት ሣይንቲስቶች በጋራ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በስዊድን ስቶኮልም “ሮያል ሣይንስ አካዳሚ” የተሰየመው የኖቤል ሽልማት ጉባዔ የ2021 የኬሚስትሪ ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ለጀርመናዊው ሣይንቲስት ቤንጃሚን ሊስት እና ለአሜሪካዊው ዴቪድ ማክሚላን በጋራ ሸለመ፡፡ የኖቤል ኮሚቴው ÷ ሣይንቲስቶቹ…

በመዲናዋ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት የተለያዩ ህገ -ወጥ የጦር መሳሪያዎችና ሰነዶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ህገ -ወጥ የጦር መሳሪያዎችና ሰነዶች መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ…

ሙያዊ ስነ ምግባራቸውን በተላለፉ ፖሊሶች ድብደባ የደረሰባት ሰሚራ መሐመድ  ስራ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅርቡ ሙያዊ ስነ ምግባራቸውን በተላለፉ ፖሊሶች ድብደባ የደረሰባት ሰሚራ መሐመድ በተስፋ ብርሐን የምገባ ማዕከል ስራ ጀመረች። በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ  ሙያዊ ስነ ምግባራቸውን በተላለፉ ፖሊሶች ድብደባ የደረሰባት ሰሚራ መሐመድ…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ከፍተኛ የፌደራል እና የክልሉ ልዑክ ዛሬ ጅግጅጋ ገብቷል። በፕሬዚደንት ሽመልስ የሚመራው ልዑክ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን፣…