ለህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በስኬት መጠናቀቅ የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእዉቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት 40ኛው የመሪዎች ጉባኤ እና የ35ኛው የስራ አስፈጻሚ ም/ቤት ስብሰባ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ የባለድርሻ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ-ግብር ተካሄዷል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ…