መንግስት የያዘውን እቅድ እንዲያሳካ የድርሻችንን እንወጣለን -የአዲስ አበባ የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተው መንግስት አገሪቱን አሁን ከገጠማት ውስብስብ ችግር ታድጎ ተስፋ የተጣለበትን የብልጽግና ጉዞ እውን እንዲያደርግ ከጎኑ በመሆን አስፈላጊውን ሁሉ ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አስታወቀ።…