“የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ ደፍቶ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በ14 ዓመት በጽኑ እስራት ተቀጣ
አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ በመድፋት በአንዲት ሴት ላይ ጉዳት ያደረሰ ግለሰብ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን በምስራቅ ጎጃም ዞን የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
የፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ አቶ አማረ አያሌው…