Fana: At a Speed of Life!

“የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ ደፍቶ ጉዳት ያደረሰው ግለሰብ በ14 ዓመት በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበልሽኝም” በሚል አሲድ በመድፋት በአንዲት ሴት ላይ ጉዳት ያደረሰ ግለሰብ በ14 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን በምስራቅ ጎጃም ዞን የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ አቶ አማረ አያሌው…

ሩስያ በኢትዮጵያ የብረት ፋብሪካ ለማቋቋምና ልምዷን ማካፈል እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩስያ በዓለም ቀዳሚ ብረት አምራች ሀገር እንደሆነችና በኢትዮጵያ የብረት ፋብሪካ ለማቋቋምና ልምዷን ማካፈል እንደምትፈልግ ገለጸች። በሩስያ የብረት ማዕድን ጉዳዮች ተወካይ በሆኑት ሰሜኖቭ ቪክተር የተመራው ልዑክ ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር…

በወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ፌደሬሽን ገለጸ፡፡ የፌደሬሽኑ የ2014 ዓም የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ…

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች እና አማራጮችን ላይ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ የኢሳትንቡል የኢንዱስትሪ ምክር ቤት ባዘጋጀው የበይነ መረብ ሴሚናር ላይ ተሳፈዋል፡፡ በዚህም በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች እና አማራጮችን በሚመለከት ማብራሪያ መስጠታቸው…

ብቁ እና ተወዳዳሪ የሰው ሀብት በመፍጠር ክልሉን ማዘመን የትምህርት ዘርፉ ዋና ዓላማ ነው- የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የለማ የሰው ሀብት በመፍጠር ክልሉን ማዘመን የትምህርት ዘርፉ ግዴታ እና ተግባር መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ማተቤ ታፈረ ገለጹ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ…

የህወሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል የፈፀሟቸው አረመኔያዊ ድርጊቶች እንዳሳሰባት አሜሪካ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ቡድን ታጣቂዎች በአማራ ክልል ግድያና አስገድዶ መድፈርን ጨምሮ የፈፀሟቸው አረመኔያዊ ድርጊቶች አሳስቦኛል ስትል አሜሪካ ገለፀች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርትን…

ባለፉት 6 ወራት ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የህክምና ግብዓቶች አስፈላጊው ቁጥጥር ተደርጎባቸው ወደ አገር ውስጥ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የህክምና መሳሪያዎች አስፈላጊው ቁጥጥር ተደርጎባቸው ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ መደረጉን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ…

ከ200 በላይ የመንግስት አገልግሎቶች በኦንላይን እየተሰጡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ባበለጸጋቸው ስርዓቶች ውስጥ የሚተገበሩ 222 የመንግስት አገልግሎቶች በኦንላይን እየተሰጡ መሆኑን አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ጋር በመተባበር አገልግሎቶቹ ቀጣይነት…

የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ከውድድሩ ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን የመሩት ረዳት ዳኛ ዳንኤል ጥበቡ ከውድድሩ መሰናበታቸው ተገልጿል፡፡ በተጠናቀቀው የ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ባደረጉት ጨዋታ ላይ ረዳት ዳኛው ባሳዩት የዳኝነት…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ ተጀምሯል። ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ዛሬ በጀመረው ስብሰባው በወሳኝ አገራዊ አጀንዳዎችና የፓርቲውሥራዎች ላይ ተወያይቶ በቀጣይ ስለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲው…