Fana: At a Speed of Life!

የማዕረግ ተሿሚዎች ለተጨማሪ ግዳጅና ሀላፊነት ራሳችሁን ማዘጋጀት ይገባል – ብ/ጄ ዶ/ር ሀይሉ እንዳሻው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የጦር ሀይሎች ኮምፕሬሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ የስራ አፈፃፀምና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ አመራሮችና አባላት የማዕረግ ዕድገት ሰጠ፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የሆስፒታሉ አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ዶክተር ኃይሉ እንዳሻው ተሿሚዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዩ ልዑክ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዩ ልዑክ አምባሳደር ባርሊ ሻሮን ከተመራው የእስራኤል ከፍተኛ የመንግስት የልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ…

የዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አባላት ለመከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የዲያስፖራ የተግባር ምክር ቤት አባላት ለመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ አለባቸው ደሳለኝ እንደገለጹት÷ በተለያዩ ሀገራት የምንገኝ የዲያስፖራዎች ለሰራዊታችን ከምናደርገው የገንዘብ ድጋፍ…

በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሃት ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሃት ለተፈናቀሉ ወገኖች የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የኦሮሚያና የሐረሪ ክልሎች የሴት አደረጃጀቶች 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት ሰብዓዊ ድጋፍ አደረጉ። የድጋፉ አስተባባሪ በቀድሞ ስሙ የሴቶች ህጻናትና…

ከኢትዮጵያ እንዲወጡ የተወሰነባቸው የተመድ ሠራተኞች የህወሓትን ሴራ ሲያስፈጽሙ ነበር- አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ እንዲወጡ የተወሰነባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሠራተኞች የተቋማቸውን የሙያ ሥነ ምግባር በመጣስ ፖለቲካዊ አቋም ይዘው የአሸባሪውን የህወሓት ቡድን ሴራ ሲደግፉና ሲፈጽሙ እንደነበር አምባሳደር ታዬ አጽቀ…

ታንዛኒያዊውፕሮፌሰር አብዱልራዛቅ ጉርናህ የ2021 የኖቤል ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ታንዛኒያዊው ደራሲ ፕሮፌሰር አብዱልራዛቅ ጉርናህ የ2021 የሥነ-ፅሁፍ ዘርፍ ተሸላሚ መሆናቸው ተሰማ፡፡ ተሸላሚ መሆናቸውን ያስታወቀው የስዊድን አካዳሚ ሲሆን መረጃዎች እንደሚያመላክቱት አሸናፊ ያደረጋቸው ሥነ-ፅሁፍም በቅኝ ግዛት አስከፊነት እና…

ሚኒስቴር መ/ቤቱ ህጻናትን ለማሳደግ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር 15 ህጻናትን ተረክቦ ለማሳደግ በገባው ቃል መሰረት ህጻናቱን ተረክቧል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህጻናቱን የተረከበው ከሜሪጆይ ህጻናት ማሳደጊያ ማዕከል መሆኑ ተገልጿል፡፡ 15ቱን ህጻናት…

ሰርተን የህዝብን ጥያቄዎች እንመልሳለን-ርዕሳነ-መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ ተጎራባች ክልሎች ሁለንተናዊ ትስስርን በማጠናከር የህዝቡን መሠረታዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ትርጉም ባለው መንገድ ለመመለስ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የተጎራባች ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች አስታወቁ።…

ልዩ የስነ-አዕምሮ ጤና አገልግሎት የህክምና ማዕከል በጅማ ዞን ማረሚያ ቤቶች ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከልና የጅማ ዞን ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በመተባበር ልዩ የስነ-አዕምሮ ጤና አገልግሎት የህክምና ማዕከል በጅማ ዞን ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ግቢ ዉስጥ ተከፈተ፡፡ በማዕከሉ የመክፈቻ…

ደቡብ ኮሪያ ለኢትዮጵያ ዘመናዊ የንብ ቀፎ መቆጣጠሪያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ መንግስት ዘመናዊ የንብ ቀፎ መቆጣጠሪያ ለግብርና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡ ማሽኑ በንቦች ላይ ምንም አደጋ ሳያስከትል የደረሰውን ማር ብቻ ከቀፎው ለማውጣት የሚረዳ ነው ተብሏል፡፡ የማሽኑ ክብደት ቀላል ስለሆነ ከቦታ ቦታ…