Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች በግጭት ለተጎዱ ሰዎች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአማራ ክልል በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች በግጭት ለተጎዱ ከ30 ሺህ በላይ ሰዎች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ በጉባላፍቶ፣ መርሳ፣ አምባሰል እና ተሁለደሬ ወረዳዎች በግጭት ለተጎዱ ሰወች…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የዓለም የውሃ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሴኔጋል ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በ9ኛው የዓለም የውሃ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ሴኔጋል ገቡ፡፡   በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራ እና የውሀ እና ኢነርጂ ሚንስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋን ያካተተው የልዑካን ቡድን በ9ኛው…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤ÷ በክልሉ ባለው የፀጥታ ችግሮች፣ ህዝብን ለከፍተኛ ምሬት እየዳረገ የሚገኘው የኑሮ ውድነት፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ ችግሮች ላይ…

ከሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ጋር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና ሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የኮንክሪት ምሰሶ ኪራይ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላና…

በዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ 4ኛ የወርቅ ሜዳሊያዋን በሳሙኤል ተፈራ አግኝታለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር በመጨረሻው ቀን ከምሽቱ 2፡35 ላይ በተካሄደው የ1 ሺህ 500 ሜትር የወንዶች ፍፃሜ ሩጫ ሳሙኤል ተፈራ አንደኛ በመውጣት ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል። ቀደም ብሎ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንና ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የነበረውን ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች፣ የ18 ዳኞችና ሶስት የካቢኔ አባላት ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል። ለሁለት ቀናት በተለያዩ ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሲመክር የቆየው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ፥ የተለያዩ…

ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ67 ሚሊየን 520 ሺህ ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ክትትል ነው 63 ሚሊየን 877 ሺህ ብር የገቢ…

መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በመደበቅ በተጋነነ ዋጋ ለመሸጥ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት የመረጃ ጥናትና ክትትል በማድረግ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፣ ከፌዴራል፣ ከአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው የተቀናጀ ዘመቻ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን…

በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያን ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ቀን እየተከበረ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ቀንን ከመላው የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በዱባይ በዓል ሸባብ ስታዲየም ነው እያከበሩ የሚገኙት፡፡ የኢትዮጵያ ቀን በዱባይ ሲከበር…

ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያው ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አንደኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ዛሬ ከዩጋንዳ ጋር ተጫውቷል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ከዩጋንዳ አቻቸው ጋር አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡…