በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ምክር ቤቱን ጠየቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የሚቀረበውን ረቂቅ…